Fana: At a Speed of Life!

ጥቅምት 24 “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ታሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) ጥቅምት 24 “መቼም አንረሳውም” በሚል መሪ ሀሳብ እለቱን የሚያስታውስ ፕሮግራም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅጥር ጊቢ ውስጥ ተካሄደ። በመታሰቢያ ዝግጅቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ዣንጥራር አባይን ጨምሮ ሌሎች…

ኢራን እና ሩሲያ የ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የጋዝ ግዥ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን እና ሩሲያ የ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የጋዝ ግዥ ስምምነት መፈራረማቸው ተገለፀ፡፡ የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣን ቴህራን፥ የሩሲያ ግዙፍ የነዳጅ አምራች ኩባንያ ከሆነው ጋዝፕሮም ጋር የ6 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የጋዝ ግዥ ለማድረግ ውል…

በበጋ መስኖ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት ታቅዷል – የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጋ መስኖ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ ስንዴ ለማልማት መታቀዱን የግብርና ሚኒስቴሩ አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የእርሻና ሆርቲካልቸር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር መለስ መኮንን በሰጡት መግለጫ ÷በመስኖ ስንዴ ከሚለማው መሬትም…

ሊግ ኩባንያው በ5ኛ ሳምንት በተስተዋሉ የሥነ ምግባር ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ በ5ኛ ሳምንት በተስተዋሉ የሥነ ምግባር ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ፡፡ የኩባንያው ሊግ ውድድር አመራርና ሥነ-ስርዓት ባደረገው ስብሰባ በ5ኛ ሳምንት በተደረጉ ውድድሮች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የሥነ…

አርሜኒያ እና አዘርባጃን በናጎርኖ ካራብክ አካባቢ ወታደራዊ ሀይል ላለመጠቀም ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሜኒያ እና አዘርባጃን የድንበር ግጭታቸውን ለመፍታት በናጎርኖ ካራብክ ተራሮች አካባቢ ላይ ወታደራዊ ሀይል ላለመጠቀም ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ። የአዘርባጃኑ ፕሬዚዳንት ኢሃም አሊዬቭ እና የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን…

አሜሪካ ያጋጣሟት ውስጣዊ ችግሮች ከቁጥጥር ውጭ እየሆኑ መምጣታቸውን የህዝብ አስተያየት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ያጋጣሟት ውስጣዊ ችግሮች ከቁጥጥር ውጭ እየሆኑ መምጣታቸውን ከህዝብ የተሰበሰበ አስተያየት አመላከተ። ሲ ቢ ኤስ አሜሪካ አሁን ላይ ያለችበትን ሁኔታ በተመለከተ የህዝብ አስተያየት ሰብስቧል። በሀገሪቱ የተከሰተው ከፍተኛ የዋጋ ንረት…

መንግስት መጪው ትውልድን በመስራት ሀገርን ለማሻገር ስራ ትኩረት ሰጥቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ትውልድን በመስራት ሀገር ለማሻገር ስራ ትኩረት ሰጥቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሸገርን ማስዋብ ምዕራፍ ሁለት አካል የሆነውን የወዳጅነት አደባባይ ምዕራፍ ሁለት መርቀው ከፍተዋል። ጠቅላይ…

መንግስት ነፃ በወጡ የትግራይ ክልል አካባቢዎች ሰብዓዊ ድጋፍ ማቅረብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ነፃ በወጡ የትግራይ ክልል አካባቢዎች ሰብዓዊ ድጋፍና የህክምና መድሃኒት ማቅረብ ጀመረ፡፡ የፊደራል አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም እንደገለፁት፥  መንግስት ከአሁን ቀደም ያደርግ የነበረውን…

ወጣቶች ምቹ ሁኔታ ከተፈጠረላቸው በሀገር ኢኮኖሚ መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ይችላሉ – አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች ምቹ ሁኔታ ከተፈጠረላቸው በሀገር ኢኮኖሚ ላይ መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት የሚችል አቅም እንዳላቸው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡ አቶ ርስቱ ይርዳ በወላይታ ዞን ሁምቦ ወረዳ በ79 ሄክታር መሬት ላይ በወጣቶች እየለማ …

በ50 ጥንዶች የሰርግ ሥነስርዓት ደምቆ ምዕራፍ ሁለት የሸገር ፕሮጀክት ዛሬ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015፣ (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ፕሮጀክት ምዕራፍ ሁለት በ50 ጥንዶች የሰርግ ስነስርዓት ታጅቦ እንደሚመረቅ ዛሬ ከተያዘው መርሐ ግብር ለማወቅ ተችሏል፡፡ አዲስ አበባን ለኑሮ ምቹ ለማድረግ እና ለስሟ የሚመጥን ገጽታ እንዲኖራት ታልሞ ሲሠራ የቆየው የሸገር ፕሮጀክት…