የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ብድር ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ብድር መስጠቱን አስታወቀ።
የባንኩ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሃንስ አያሌው እንደተናገሩት÷ ባንኩ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከዚህ ቀደም ከሰጠው…