Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ብድር ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2015 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት 3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ብድር መስጠቱን አስታወቀ። የባንኩ ፕሬዚዳንት ዶክተር ዮሃንስ አያሌው እንደተናገሩት÷ ባንኩ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከዚህ ቀደም ከሰጠው…

ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ በጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሞዛምቢክ የጋራ በሆኑ የሁለትዮሽ ጉዳዮቻቸው ላይ በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ  ታገሰ ጫፎ ከሞዛምቢክ ሪፐብሊክ ምክር ቤት አቻቸው ላውሪን ፍራንሲስኮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይታቸው…

አሸባሪው ህወሓት በመጋዘን አከማችቶ ሲጠቀምበት የነበረው ስንዴ ለህዝቡ ተከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በመጋዘን አከማችቶ ለተዋጊው ቀለብ ሲጠቀምበት የነበረው ስንዴ ለህዝቡ ተከፋፈለ፡፡ ከአሸባሪው ህወሓት ነፃ የወጡ ነዋሪዎች የመከላከያ ሠራዊት  የህዝቡን ደህንነት በመጠበቅ እና አሸባሪ ቡድኑ ለጦርነት አላማ ሊያውለው የነበረውን…

ለሸኔ በሎጅስቲክ አቅራቢነት በመስራት የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሸኔ በሎጅስቲክ አቅራቢነት በመስራት የተጠረጠረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የደቡብ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪው በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙሪያ ወረዳ ሻራ ተብሎ ከሚጠራዉ አካባቢ በተደበቀበት በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ነው…

የከፍተኛ ሊግ ውድድር ህዳር 17 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ሊግ ውድድር ህዳር 17 ቀን 2015ዓ.ም  እንደሚጀምር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ የከፍተኛ ሊግ ውድድሩ ህዳር 3 ቀን 2015ዓ.ም እንደሚጀምር  መገለፁ  ይታወሳል፡፡ ሆኖም  ውድድሩ   በተጠቀሰው  ቀን እንዲጀመር…

በአማራ ክልል በምርት ዘመኑ ከ143 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ይገኛል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በምርት ዘመኑ ከ143 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት እንደሚገኝ ተገለጸ። በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ የተመራ የልዑካን ቡድን በምስራቅ ጎጃም ዞን በሸበል በረንታ ወረዳ በክላስተር የለማ የጤፍ ማሳን ጎብኝቷል፡፡…

ባህርዳር ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህርዳር ከተማ ለገጣፎ ለገዳዲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሜዳው እና በደጋፊው ፊት የተጫወተው ባህር ዳር ከተማ በኦሴ ማውሊ እና ፉአድ ፈረጃ ሁለት ጎሎች አዲስ አዳጊውን ለገጣፎ ለገዳዲን በማሸነፍ ወሳኝ ሶስት…

ኢራን በአውሮፓ ህብረት ተጠሪ ተቋማትና ግለሰቦች ላይ ማዕቀብ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ሽብርተኝነትን ይደግፋሉ ባለቻቸው የአውሮፓ ህብረት ተጠሪ ተቋማትና ግለሰቦች ማዕቀብ ጣለች፡፡ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሁሴን አሚር አብዱላሂያን እንደገለፁት÷ ማዕቀብ የተጣለባቸው ተቋማትና ግለሰቦች ሽብርተኝነትን እና አሸባሪዎችን…

በፕሪሚየር ሊጉ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ዛሬ የተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቅቀዋል፡፡ ቀደም ሲል በምሳ ሰዓት ጨዋታቸውን ያደረጉት ሀዋሳ ከተማ እና ድሬዳዋ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት አጠናቀዋል፡፡ የሀዋሳ ከተማን ግቦች ላውረንስ ላርቴ…

ቦሪስ ጆንስን የእንግሊዝ ወግ አጥባቂ ፓርቲን ለመምራት ከሚደረገው ፉክክር ራሳቸውን አገለሉ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንስን ወግ አጥባቂ ፓርቲን በድጋሚ መምራት ከሚያስችላቸውው ፉክክር ራሳቸውን አግልለዋል። ውሳኔውን ተክትሎ ቦሪስ ጆንስን ሊዝ ትረስን በመተካት ወደ ጠቅላይ ሚኒስትርነት እንደማይመጡ ተረጋግጧል ነው…