“ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ሕዝባዊ ሰልፍ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ዓይን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ለኢትዮጵያ እቆማለሁ፤ ድምጼን አሰማለሁ” በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ አካባቢዎች የተካሄደውን ሰላማዊ ሰልፍ አለማቀፍ መገናኛ ብዙሃን እየዘገቡት ነው፡፡
የእንግሊዙ ዴይሊ ሜል ባወጣው ዘገባ በተለያዩ የኢትዮጵያ ከተሞች በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች…