የሩሲያ ኤምባሲ 500 የዝንጀሮ ፈንጣጣ መመርመሪያ መሳሪያዎችን የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስረከበ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ አምባሲ 500 የዝንጀሮ ፈንጣጣ መመርመሪያ መሳሪያዎችን ለህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስረከበ፡፡
መመርመሪያ መሳሪዎቹ በሩሲያ ስቴት የቫይሮሎጂ እና ባዮቴክኖሎጂ ጥናትና ምርምር ማዕከል የተመረቱ መሆናቸው ነው የተገለፀው፡፡
ርክክቡ…