Fana: At a Speed of Life!

ለመርሳት ችግር የሙዚቃ ህክምና 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሙዚቃ ህክምና የማስታወስ ችግር ላለባቸው ሰዎች ተስማሚ ህክምና መሆኑን ጥናት አመላከተ፡፡ ከአዕምሮ ህመም ጋር የሚያያዘው ይሄው ችግር ሰዎች በዕለት ከዕለት ህይታቸው ማሰብ፣ ማመዛዘንና ማስታወስ እንዳይችሉ የሚያደርግ ነው፡፡ ይህ የጤና እክል…

ጀርመን የሃይል ወጪን ለመቀነስ የ65 ቢሊየን ዩሮ ማገገሚያ ይፋ አደረገች 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን እየጨመረ የመጣውን የሃይል ወጪ ለመቀነስ የ65 ቢሊየን ዩሮ ማገገሚያ መመደቧን አስታወቀች፡፡ ጀርመን ገንዘቡን ይፋ ያደረገችው አውሮፓውያን በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት ከሀይል አቅርቦት ጋር እየታገሉ ባሉበት ወቅት መሆኑ ነው…

የብሄራዊ ቡድኑ ማሸነፍ ለኢትዮጵያ ህዝብ የአዲስ አመት ስጦታ ነው – አቶ ኢሳያስ ጅራ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሸንፎ ለቻን ውድድር ማለፉ ለኢትዮጵያ ህዝብ የአዲስ አመት ስጦታ ነው ሲሉ የአትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ተናገሩ፡፡ ርዋንዳን በማሸነፍ በታሪክ ለሶስተኛ ጊዜ ወደ ቻን ወድድር ያለፈው…

የህወሓትን ዳግም ወረራ አወግዛለሁ – የእስራኤል የፐብሊክ ጉዳዮች ማዕከል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት የፈፀመውን ዳግም ወረራ እንደሚያወግዙ የእስራኤል የፐብሊክ ጉዳዮች ማዕከል የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ ዳን ዲከር ተናገሩ፡፡ በእስራኤል የኢትዮጵያ አምባሳደር ረታ ዓለሙ ከእየሩሳሌም የፐብሊክ ጉዳዮች ማዕከል የፖለቲካ ጉዳዮች ኃላፊ ዳን ዲከር…

በዘር እና በሐይማኖት ስያሜ የሚጠሩ ክለቦች የስም ማሻሻያ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘር እና በሐይማኖት ስያሜ የሚጠሩ ክለቦች የስም ማሻሻያ እንዲያደርጉ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሳሰበ፡፡ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ስር የሚከናወኑ የ2015 የሊግ ውድድሮች የዝውውር ጊዜ የሚከፈትበት ቀን ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህም…

የ2015 ዓ.ም ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መስከረም 20 ይጀመራል

አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የ2015 ዓ.ም ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መስከረም 20 እንደሚጀምር ተገለፀ፡፡ የ2015 ዓ.ም ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ1ኛ ዙር መርሃ ግብር ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህም የፊፋና ካፍ የውድድር ሰሌዳዎችን በማየት፣ ለውድድር ዝግጁ…

ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና ሬዳዋ ሞተርስ የኢንዱስትሪ ፓርክ ለማልማት ተፈራሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንቨስትመንት ኮሚሽን እና ሬዳዋ ሞተርስ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የኢንዱስትሪ ፓርክ ለማልማት ተፈራረሙ። በፊርማ ስነ ስርዓቱ ላይ እንደተገለጸው÷ ፓርኩ በድሬዳዋ ከተማ የሚገነባ ሲሆን በድሬዳዋ ከተማ የሚገነባው ለበርካታ ወጣቶች…

በሳምንት ሶስት ቀናትን በስራ የሚያሳልፉት የ96 ዓመት አዛውንት 

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ96 ዓመት የእድሜ ባለጸጋዋ አይሪን አስትበሪ እድሜ ሳይገድባቸው አሁንም በስራ ያሳልፋሉ፡፡ የዛሬ 36 አመት ከስራ በጡረታ የተገለሉት አዛውንት ከጡረታቸው በኋላ በእረፍት ቤተ ተቀምጠው ማሳለፍን ሳይሆን የራሳቸውን ስራ መስራትን ነበር የመረጡት።…

ኮሚሽኑ የኀብረት ሥራ ማኅበራት ለበዓል አስፈላጊ ምርቶችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲያቀርቡ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኅብረት ሥራ ማኅበራት ለዘመን መለወጫ በዓል የተረጋጋ ግብይት እንዲኖር የግብርና እና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በትጋት እንዲያቀርቡ የኢትዮጵያ ኅብረት ሥራ ኮሚሽን አሳሰበ፡፡ እንደሀገር ያለው የምርት አቅርቦትና ግብይት የዜጎችን የመግዛት አቅም…

በኮልፌ ቀራንዮ ክ/ ከተማ በአንድ መጋዘን ላይ የእሳት አደጋ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ልዩ ቦታው ቤተል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ መጋዘን ላይ ድንገተኛ የእሳት አደጋ መከሰቱን  የእሳት እና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነትባለሙያ…