የኢትዮጵያውያንን የመኖሪያ ቤት ችግር መፍታት የምኖርለት ዓላማ ነው – አቶ ዮናስ ታደሰ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦቪድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዮናስ ታደሰ የኢትዮጵያውያንን የመኖሪያ ቤት ችግር መፍታት የምኖርለት ዓላማ ነው አሉ፡፡
ዋና ስራ አስፈፃማው ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ኦቪድ ግሩፕ የቤት ቸግርን ለመፍታት በውስን ቦታዎች…