ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደነቅ ቁርጠኝነት አሳይታለች – ፋራይ ዚምዲዚ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) የኢትዮጵያ ተወካይ ፋራይ ዚምዲዚ የኢትዮጵያ መንግስት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚደነቅ ቁርጠኝነት አሳይቷል አሉ።
በኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያስችል ተግባራትን እያከናወነ እንደሆነ…