ኢትዮጵያ ለምታከናውናቸው የለውጥ ተግባራት ውጤታማነት ጀርመን የበኩሏን ድጋፍ ታደርጋለች-አምባሳደር ስቴፋን አሁርን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለምታከናውናቸው የለውጥ ተግባራት ውጤታማነት ጀርመን የበኩሏን ድጋፍ ታደርጋለች ሲሉ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ስቴፋን አሁርን ተናገሩ፡፡
የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ከኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር…