Fana: At a Speed of Life!

አቶ  ሙስጠፌ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር  አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ጀግኖች…

በአትሌቲክሱ የተገኘው ድል የኢትዮጵያውያንን አንድነት የበለጠ ያጠናከረ ታሪካዊ ድል ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአትሌቲክሱ የተገኘው ድል የኢትዮጵያውያንን አንድነት የበለጠ ያጠናከረ ታሪካዊ ድል ነው ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ፥ በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና…

የዓለም ምግብ ፕሮግራም ወደ ዋግኽምራ የሰብአዊ እርዳታ ሟጓጓዝ መጀመሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የሰብአዊ እርዳታ ሟጓጓዝ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ተቋሙ በትዊተር ገፁ እንዳስታወቀው ፥ ሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ ተሽከርካሪዎች በዋግኽምራ ዞን በሚገኙት አበርገሌ፣ ፃግብጂ እና…

ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የላቦራቶሪ አገልግሎትን ማዘመን እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥራት ያለው የህክምና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የላቦራቶሪ አገልግሎትን ማዘመንና ማሻሻል እንደሚገባ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መልካሙ አብቴ ተናገሩ፡፡ የአማራ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አጠቃላይ የላቦራቶሪ አገልግሎት…

የቀድሞው የቡርኪናፋሶ መሪ ብሌዝ ኮምፓውሬ የቶማስ ሳንካራን ቤተሰቦች ይቅርታ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ሐምሌ 20፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቶማስ ሳንካራን አስገድለዋል በሚል የዕድሜ ልክ እስራት የተፈረደባቸው የቀድሞው የቡርኪናፋሶ መሪ ብሌዝ ኮምፓውሬ የሟቹን ፓን አፈሪካኒስት ቤተሰብ ይቅርታ ጠይቀዋል፡፡ ኮምፓውሬ ለሀገሪቱ መንግስት ቃል አቀባይ ሊዮኔል ቢልጎ በላከው መልዕክት ÷ በሥልጣን…

ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፉ  አትሌቶች ሽኝት ተደረገላቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኮሎምቢያ ካሊ በሚደረገው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚሳተፉ አትሌቶች ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡ የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድኑ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ላይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተወካዮች…

ሳውዲ ዓረቢያ 3 የዝንጀሮ ፈንጣጣ  ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳውዲ ዓረቢያ ሦስት  የዝንጀሮ ፈንጣጣ  ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን የሀገሪቱ  ጤና  ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የሀገሪቱ የጤና  ሚኒስቴር ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ፥  ቀደም ሲል አንድ የዝንጅሮ ፈንጣጣ ቫይረስ ተጠቂ መገኘቱን አስታወሰው፥…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ መስከረም 9  ወደ ዮርዳኖስ በረራ እንደሚጀምር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአዲሱ ዓመት መስከረም 9 ቀን 2015 ወደ ዮርዳኖስ ዋና ከተማ አማን በረራ እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ የዮርዳኖሷ ዋና ከተማ አማን የዓረብ ዓለም “ጽጌሬዳ አበባ” በመባል የምትታወቅ ስትሆን ፥ ከባህሬን በመቀጠል…

በ 5 የአፍሪካ ሀገራት የሚተገበረው የጋራ የሰራተኞች ፍልሰት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ 5 የአፍሪካ ሀገራት የሚተገበረው የጋራ የሰራተኞች ፍልሰት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ በይፋ መጀመሩን የስራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪያት ካሚል አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት÷ የዜጎች መብትና ጥቅምን በሚሄዱበት…

የቻይና አፍሪካ ወጣቶች የቪዲዮ ፈጠራ ውድድር በቀጥታ ስርጭት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የመገናኛ ብዙሃን ቡድን የቻይና አፍሪካ የወጣቶች ቪዲዮ ፈጠራ ውድድር ዛሬ በቀጥታ ስርጭት በይፋ ተጀመሯል። ውድድሩ በቻይና የመገናኛ ብዙሃን ቡድን እና በዜጂያንግ ዩኒቨርሲቲ የሚዲያ እና ዓለም አቀፍ ባህል ኮሌጅ በጋራ የተዘጋጀ ነው።…