በ2014 በጀት ዓመት በኦሮሚያ ክልል ከልማት ድርጅቶች ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከልማት ድርጅቶቹ ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብስቦ ለልማት ሥርዎች ማዋሉን አስታወቀ፡፡
በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመንግስት የልማት ተቋማት ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ…