Fana: At a Speed of Life!

በ2014 በጀት ዓመት በኦሮሚያ ክልል ከልማት ድርጅቶች ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከልማት ድርጅቶቹ ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰብስቦ ለልማት ሥርዎች ማዋሉን አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመንግስት የልማት ተቋማት ክላስተር ዘርፍ አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ…

ሩሲያ እና ዩክሬን በውይይት ሠላም እንዲያሰፍኑ ቻይና ጠየቀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ንግድ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ሹ ጁቲንግ፥ ሩሲያ እና ዩክሬን ጥቅማቸውን ባስጠበቀ መልኩ በመካከላቸው ለቆየው ውዝግብ ዕልባት እንዲሰጡ ቻይና መጠየቋን ገልጸዋል። የአሜሪካ ግምጃ ቤት ጸሐፊ ጃኔት ዬለን ሩሲያ የነዳጅ ዋጋ በምትቀንስበት…

በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ ቡድኑን ማዳከም ተችሏል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ ባለው እርምጃ ቡድኑን ማዳከም መቻሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ በሰጡት መግለጫ ÷መንግስት ከህብረተሰቡ ጋር በመቀናጅት በአሸባሪው ሸኔ ላይ…

ሰው በማገት 212 ሺህ 450 ብር የተቀበለው ግለሰሰብ በ17 አመት ፅኑ እስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው በማገት 212 ሺህ 450 ብር የተቀበለው ግለሰሰብ በ17 አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱን የመተማ ወረዳ ፍትህ ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ተከሳሹ አቶ ታደለ ፀጋ ፈንቴ በጭልጋ ወረዳ ሰራቫ ቀበሌ ነዋሪ ሲሆን ካልተያዙ ግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን ጥቅምት…

ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የእርዳታ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጃፓን የ3 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር የምግብ እርዳታ ፕሮግራም ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የእርዳታ ስምምነቱ በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ እና በኢትዮጵያ የጃፓን ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ኢቶ ታካኮ ተፈርሟል፡፡ በእርዳታ ስምምነቱ…

ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት 8 ዕጩዎች ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ሀምሌ 6 ፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የእንግሊዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰንን ለመተካት ሥምንት ዕጩዎች መቅረባቸውን ጉዳዩን የያዘው የምርጫ አስፈጻሚ ኮሚቴ ገልጿል፡፡ ለእንግሊዙ ወግ አጥባቂ ፓርቲ በመሪነት ለመወዳደር ዕጩ ሆነው የቀረቡት ÷ ሪሺ ሱናክ፣ ሊዝ ትሩስ፣ ኬሚ ባዴኖች፣ ፔኒ…

በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለሚሳተፉ አትሌቶች ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአሜሪካ ኦሬገን በሚካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን የሚወክለው የአትሌቲክስ ቡድን በዛሬው ዕለት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሽኝት ተደርጎለታል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት÷ ዛሬ ምሽት በቦሌ…

የአጋሮ ከተማ የመጠጥ ውሃ ችግርን ለመፍታት የ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የውሃ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጅማ ዞን የአጋሮ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት በ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ የውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ስምምነት ተፈረመ፡፡ የጅማ ዞን ውሃና ኢነርጂ ጽህፈትቤት ሃላፊ አቶ መሃመድ ከድር እንደገለፁት÷ ለበርካታ ዓመታት…

ሩሲያ ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ የዜግነት መርሐ ግብር ለዩክሬን ዜጎች አዘጋጃለሁ አለች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ፈጣን ምላሽ የሚሰጥ የዜግነት መርሐ ግብር ለሁሉም የዩክሬን ዜጎች ተደራሽ እንደምታደርግ አስታውቃለች፡፡ በፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የተፈረመው የዜግነት መርሐ ግብር ድንጋጌ በዩክሬን ተገንጣይ ኃይሎች ወይም ሩሲያ በተቆጣጠረቻቸው አካባቢዎች…

የኢትዮጵያን የዕዳ ተጋላጭነት ለመፍታት አሜሪካ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ጨምሮ የሦስት ሀገራትን የዕዳ ተጋላጭነት ለመፍታት አሜሪካ ፍላጎት እንዳላት የአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ፓትሪሺያ ፖላርድ አስታወቁ፡፡ በፓሪስ ጉባዔ እየተሳተፋ የሚገኙት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ…