የአውሮፓ ህብረት ለአፍሪካ ቀንድ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የሚያደርገውን ድጋፍ ወደ 430 ሚሊየን ዩሮ ከፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ሰኔ 24፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የአውሮፓ ህብረት ለአፍሪካ ቀንድ ኢኒሼቲቭ የሚያደርገውን አስተዋፅኦ እንደሚያጠናክር በህብረቱ የአለም አቀፍ ግንኙነት ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን ገልፀዋል፡፡
ኮሚሽነሯ በ13ኛው የአፍሪካ ቀንድ ኢንሼቲቭ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ የአውሮፓ ህብረትን…