Fana: At a Speed of Life!

 የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ገዢ ትርክትን የመገንባት ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ገዢ ትርክትን የማስረጽ እና አመለካከትን የመቅረጽ ሚናቸውን በተገቢ ሁኔታ ሊወጡ ይገባል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት…

 ኪነ ጥበብ ለስልጣኔና ሀገር እድገት ጉልህ ሚና ይጫወታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኪነ ጥበብ ለስልጣኔ እና ሀገር እድገት ጉልህ ሚና ይጫወታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ያሉት ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ባደረጉት…

በጥበብ ብሶትን ሳይሆን ቁጭትና ተስፋን ለማሳየት መስራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በጥበብ ሥራቸው ብሶትን ሳይሆን ቁጭት እና ተስፋን ለማሳየት መስራት አለባቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር…

የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ የ2018 ዓ.ም በጀት 350 ቢሊየን ብር እንዲሆን ወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የ2018 ዓ.ም በጀት 350 ቢሊየን ብር ሆኖ ለምክር ቤቱ እንዲቀርብ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ ባካሄደው 4ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ስብሰባ በሁለት ወሳኝ ከተማ አቀፍ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ…

በጎንደርና ባሕርዳር የተገነቡ ፕሮጀክቶች ትውልዱ ሃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ያሳያሉ – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር እና ባሕርዳር ከተሞች እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች የአሁኑ ትውልድ ሃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ያሳያሉ አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ፕሬዚዳንት ታዬ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

ኢትዮ ቴሌኮም የግብርናውን ዘርፍ የሚያዘምኑ ተግባራት እያከናወነ ነው – ፍሬሕይወት ታምሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የግብርናውን ዘርፍ በማዘመን ምርታማነት እንዲጨምር የሚያደርጉ ተግባራትን እያከናወነ ነው አሉ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይዎት ታምሩ፡፡ ኢትዮቴሌኮምና የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ በግብርናው ዘርፍ በትብብር ለመስራት የሚያስችል…

ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲዋን እንድታጠናክር በር ከፍቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲዋን እንድታጠናክር በር ከፍቷል አለ። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው አጀንዳ ኢትዮጵያ በ2030 የአፍሪካ ብልጽግና ምልክት እንድትሆን ማስቻል ሲሆን፤ ኢትዮጵያ ያለፈችበትን…

ፕሬዚዳንት ታዬ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ያስገነባቸውን ፕሮጀክቶች መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ያስገነባቸውን 22 ፕሮጀክቶች መርቀው ከፍተዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷…

በፖሊዮ ክትባት ዘመቻው እስካሁን 15 ነጥብ 3 ሚሊየን ሕጻናት ተከትበዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2ኛው ዙር ሀገር አቀፍ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ እስካሁን 15 ነጥብ 3 ሚሊየን ሕጻናት ተከትበዋል አለ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፡፡ በኢንስቲትዩቱ የፖሊዮ ወረርሽኝ ምላሽ አስተባባሪ አቶ ሚኪያስ አላዩ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት ÷…

ሆስፒታሉ ሰው ሰራሽ እግር በማምረት ታካሚዎችን ተጠቃሚ እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሰው ሰራሽ እግር በማምረት ታካሚዎችን ተጠቃሚ እያደረገ ነው። በዩኒቨርሲቲው የሕክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅና አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አይንሸት አዳነ ለፋና ሚድያ…