Fana: At a Speed of Life!

ኢራን በቴል አቪቭ ከ100 በላይ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በእስራኤል ላይ በወሰደችው የአፀፋ ምላሽ በቴል አቪቭ ከ100 በላይ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ፈጽማለች፡፡ የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንዳስታወቀው÷ ጥቃቱ በትናንትናው ዕለት በእስራኤል ጥቃት ለተገደሉት ራስ ገዝ የደኅንነት መሪ አሊ ላርጃኒ የተሰጠ…

ኢራን በኢራቅ ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛ ቀኑን በያዘው ጦርነት ኢራን በኢራቅ ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅማለች፡፡ በኤምባሲው ላይ ዛሬ ጠዋት የተፈጸመው የድሮን ጥቃት ከዚህ ቀደም ከተፈጸሙ ጥቃቶች ጠንከር ያለ መሆኑን የኢራቅ የደህንነት ምንጮች ተናግረዋል፡፡…

ኢትዮጵያ እና ጣሊያን ያላቸውን የቆየ አጋርነት የበለጠ ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከጣሊያን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር ኤድሞንዶ ችሬሊ ጋር ተወያይተዋል። በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ የኢትዮ-ጣሊያን የሁለትዮሽ ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ውይይት…

በጋሞ ዞን በተከሰተው የመሬት ናዳ የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳት ርብርብ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች በተከሰተው የመሬት ናዳ የተጎዱ ወገኖችን ለመርዳት ርብርብ እየተደረገ ነው፡፡ የጋሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ደምሴ አድማሱ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ፥ በዞኑ የካቲት 30 እና መጋቢት 1 ቀን 2018…

“እንዛታ” የተሰኘ ትውፊታዊ ቴአትር ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዝማሪዎች ሕይወት እና ሥራዎች ላይ የተመሰርቶ "እንዛታ" በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ትውፊታዊ ቴአትር በዛሬው ዕለት በባሕርዳር ከተማ ሙሉዓለም አዳራሽ ተመርቋል። ቴአትሩ “ቡርቧክስ” በተባለችው የአዝማሪዎች መንደር ውስጥ በተደረገ ጥልቅ ጥናት ላይ…

ማንቼስተር ዩናይትድ አስቶን ቪላን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ አስቶን ቪላን 3 ለ 1 አሸንፏል። በሜዳው ኦልድ ትራፎርድ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ አስቶን ቪላን ያስተናገደው ማንቼስተር ዩናይትድ፤ ካሴሚሮ፣ ኩንሃ እና ሴስኮ ባስቆጠሯቸው…

እስራኤል በኢራን ላይ መጠነ ሰፊ ጥቃት ከፈተች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እየተካሄደ ባለው ጦርነት እስራኤል በምዕራባዊ ኢራን መጠነ ሰፊ ጥቃት መክፈቷ ተሰምቷል፡፡ የእስራኤል ጦር እንዳስታወቀው፤ ዘመቻው በምዕራባዊ ኢራን የሚገኙ የአብዮታዊ ዘቡ ወታደራዊ መሰረተ ልማቶችን ኢላማ ያደረገ ነው። በተመሳሳይ ኢራን…

ፕሬዚዳንት ታዬ መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብርን አስጀምረዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የደረሰው አደጋ ባስከተለው ጉዳት…

የጋዜጠኛ ታሪኩ ኦላና ሥርዓተ ቀብር ተፈፀመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀድሞ ፋና ሬዲዮ የአፋን ኦሮሞ ጋዜጠኛ የነበረው ታሪኩ ኦላና ሥርዓተ ቀብር በቀጨኔ መድሃኒዓለም ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል። በሥርዓተ ቀብሩ ላይ ቤተሰቦች፣ ወዳጅ ዘመዶች እና የቀድሞ የስራ ባልደረቦቹ ተገኝተዋል። ባጋጠመው ህመም በህክምና…

በመሬት መንሸራተት አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦች እርም የሚያወጡበት ባህላዊ የለቅሶ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ ላካ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች እርም የሚያወጡበት ባህላዊ የለቅሶ ስርዓት (ባሌ) ተካሂዷል። በአደባባይ በተካሄደው ባህላዊ የለቅሶ ስርዓት…