ቴክ በሰው ሠራሽ አስተውሎት የተከናወነው የቀዶ ጥገና ሕክምና … Mikias Ayele Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ በሰው ሠራሽ አስተውሎት (ኤ አይ) የጉሮሮ ቀዶ ሕክምና ማድረጓን አስታውቃለች፡፡ የቀዶ ጥገና ሕክምናው የተከናወነው በቻይና ዥንያንግ ግዛት በሚገኝ አንድ የጉሮሮ ታካሚ ግለሰብ ላይ ነው፡፡ የጉሮሮ ቀዶ ጥገና ሕክምናው…
የሀገር ውስጥ ዜና የቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጥናት ተቋም ከውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ጋር በጋራ መሥራት እንደሚፈልግ ገለፀ Mikias Ayele Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ጥናት ተቋም ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ጋር በትብብር መሥራት እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡ በተቋሙ የታዳጊ ሀገራት ዲፓርትመንት ልዑክ ከኢንስቲትዩቱ ጋር በውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ጥናትና ምርምር ዘርፍ በትብብር…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ከተሞችን ዘመናዊ ለማድረግ እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ Mikias Ayele Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተሞችን ዘመናዊ ለማድረግ የሚከናወኑ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ አስታወቁ፡፡ የከተማና መሠረት ልማት ሚኒስቴር አመራሮች በተገኙበት፤ የክልሉን…
የሀገር ውስጥ ዜና በዱር እንስሳት ጥበቃ ላይ ያተኮረ ስምምነት ተፈረመ Mikias Ayele Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንድነት ፓርኮች ኮርፖሬሽን እና ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በዱር እንስሳት ጥበቃ ላይ በትብብር ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ታምራት ኃይሌ (ዶ/ር) እና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት…
የሀገር ውስጥ ዜና ወልድያን ለቱሪዝም ምቹ ለማድረግ የተከናወኑ ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸው ተገለጸ Mikias Ayele Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የወልድያ ከተማን ለቱሪዝምና ኢንቨስትመንት ምቹ ለማድረግ የተከናወኑ ተግባራት የሚበረታቱ መሆናቸው ተገለጸ። የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ማማሩ አያሌውን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የክልሉ የመንግስት ሥራ ኃላፊዎች በወልድያ ከተማ እየተሠሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የቀጣይ አንድ ዓመት አበይት ተግባራት Mikias Ayele Mar 6, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የካቲት 11 ቀን 2017 ዓ.ም በጠራው አስቸኳይ ስብሰባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሶስት ዓመታት የስራ አፈፃፀም በማዳመጥ እና ያልተከናወኑ ተግባራትን ከግምት ውስጥ በማስገባት የኮሚሽኑን የስራ ዘመን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሽከርካሪዎችና ተሽከርካሪዎች ላይ የትራፊክ ደህንነት ችግር እየተስተዋለ ነው ተባለ Mikias Ayele Mar 5, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሽከርካሪዎችና ተሽከርካሪዎች ላይ በተደረገ የትራፊክ ቁጥጥር ሥራ የትራፊክ ደህንነት ችግር መስተዋሉን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደዔታ በርኦ ሀሰን እንደገለፁት÷ባለፉት 9 ቀናት…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ዑመር (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለዮርዳኖስ ንጉስ አቀረቡ Mikias Ayele Mar 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች፣ ዮርዳኖስ እና ሶሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዑመር ሁሴን (ዶ/ር) የሹመት ደብዳቤያቸውን ለዮርዳኖስ ንጉስ አብደላህ 2ኛ አቅርበዋል። አምባሳደሩ በዚህ ወቅት÷ከኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለዮርዳኖስ መንግስትና…
የሀገር ውስጥ ዜና የአጋም በር የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ Mikias Ayele Mar 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ ከ631 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባው የአጋም በር የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀምሯል። ፕሮጅክቱ ሲጠናቀቅ በጣርማ በር ወረዳ የሚገኙ አራት ቀበሌዎችን የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋምቤላ ክልል መንግስት ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ Mikias Ayele Mar 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል መንግስት ካቢኔ በዛሬው ዕለት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። በዚህ መሰረትም ካቢኔው የጋምቤላ ክልል አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ተወያይቶ አጽድቋል።…