የሀገር ውስጥ ዜና የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ክልሎች እና ከተሞች ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን እየተከበረ ነው፡፡ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ ሎሚ በዶ በተገኙበት በድሬዳዋ ከተማ ተከብሯል፡፡ በዚሁ ወቅት ምክትል አፈ-ጉባዔዋ፤ በድሬዳዋ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ2025 የኢትዮጵያ ኤክስፖ የሚሳተፉ አካላት ፕሮፖዛል እንዲያቀርቡ ጥሪ ቀረበ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በሚካሄደው የ2025 የኢትዮጵያ ኤክስፖ ላይ የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት ጥናታዊ ጽሑፍ እንዲያቀርቡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከፈረንጆቹ ግንቦት 16…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ የማሕበረሰብ ክፍሎች የአዲስ ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ Mikias Ayele Mar 8, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ የማሕበረሰብ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት በቅርቡ ግንባታው ተጠናቅቆ ለጎብኝዎች ክፍት የሆነውን የአዲስ ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ላይ ከጤና ተቋማት የተውጣጡ የጤናው ዘርፍ ሠራተኞች፣ በጎ ፈቃደኞች እና ታዳጊዎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ግሎባል ቫይታል ስትራቴጅ ለአገልግሎቱ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያስቀጥል አረጋገጠ Mikias Ayele Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ከግሎባል ቫይታል ስትራቴጅ ፕሬዚዳንት እና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሜሪ አን (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ዋና ዳይሬክተሯ፤ በሲቪልና በቤተሰብ ምዝገባ ዙሪያ ተቋሙ ከዚህ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከነገ ጀምሮ “መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሐሳብ የጀማ ወንጌል ስብከት በመስቀል ዐደባባይ ይካሄዳል Mikias Ayele Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነገ እና ከነገ በስቲያ ከቀኑ 7 ሠዓት ጀምሮ በመስቀል ዐደባባይ “መለኮታዊ ጉብኝት ለኢትዮጵያ” በሚል መሪ ሐሳብ የጀማ ወንጌል ስብከት እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ መርሐ-ግብሩን ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ ለዜጎችና ለኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እየተሠራ ነው Mikias Ayele Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዜጎችና ለኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዎች ምቹ ሁኔታ እንዲኖር እየተሠራ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የፌዴራል እና የክልል ምክር ቤቶች አባላት ከወከላቸው ሕዝብ ጋር ያደረጉትን…
የሀገር ውስጥ ዜና በጤናው ዘርፍ ሥር ነቀል ለውጥ መጥቷል- ዶ/ር መቅደስ ዳባ Mikias Ayele Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤናው ዘርፍ ባለፉት ጥቂት ዓመታት መዋቅራዊ ማሻሻያዎችን በመተግበር ሥር ነቀል ለውጦችን ማምጣት ተችሏል ሲሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በጤናው ዘርፍ ቁልፍ የስትራቴጂክ አቅጣጫዎች አፈጻጸም ላይ ከሚኒስቴሩ ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ደቡብ ሱዳን ገባ Mikias Ayele Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ ለይፋዊ ሥራ ጉብኝት ደቡብ ሱዳን ጁባ ገብቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት በቆይታቸው÷ከደቡብ ሱዳን ከፍተኛ አመራሮች ጋር በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ ተብሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ስዊድን በትብብር በሚሠሩበት ጉዳይ ላይ ምክክር ተደረገ Mikias Ayele Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሄንሪክ እና የስዊድን የስደተኞች ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ዋና ፀሐፊ አንደርስ ሆል ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅትም በክኅሎት ልማትና ሥራ ዕድል ፈጠራ የሰለጠነና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በፕሬዚዳንት ትራምፕ የፖሊስ ኦፊሰርነት ሹመት የተሰጠው የካንሰር ታማሚ Mikias Ayele Mar 7, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለ13 ዓመቱ የካንስር ታማሚ ታዳጊ የፖሊስ ኦፊሰርነት ሹመት በመስጠት የልጅነት ህልሙ እውን እንዲሆን ማድረጋቸው የዓለምን ትኩረት ስቧል፡፡ ዲጄ ዳንኤል የተባለው የ13 ዓመት ታዳጊ ህልሙ የፖሊስ ባለሙያነት…