Fana: At a Speed of Life!

በአንድ ቀን 700 ሚሊየን ዛፎችን ለመትከል ያቀድነው ዕቅድ ከታሰበው በላይ ተሳክቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ቀን 700 ሚሊየን ዛፎችን ለመትከል ያቀድነው ዕቅድ ከታሰበው በላይ ተሳክቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ኢትዮጵያውያን ሲተባበሩ ተአምር እንደሚሠሩ…

በአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 714 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 714 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል አሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተካሄደውን የአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስመልክተው…

ኢትዮጵያ በአካባቢ ጥበቃ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው – ዲፕሎማቶች እና የውጭ ባለሀብቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ አማካኝነት በአካባቢ ጥበቃ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች እና የተሻለ ነገን እየገነባች ነው አሉ ዲፕሎማቶች እና የውጭ ኢንቨስተሮች። የቻይና ኤምባሲ እና የውጭ ኩባንያ ሃላፊዎች በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ ከተማ በተካሄደው…

የኢባትሎ አመራሮች እና ሰራተኞች ችግኝ በመትከል ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) አመራሮች እና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ችግኝ በመትከል ዐሻራቸውን አኑረዋል። በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ በገላን ወደብ እና ተርሚናል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት…

ለቀጣዩ ትውልድ ምንዳ ለማውረስ ከተጀመሩ መርሐ ግብሮች መካከል አረንጓዴ ዐሻራ ዋናው ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) መንግስት ለቀጣዩ ትውልድ ምንዳ ለማውረስ ከጀመራቸው መካከል አረንጓዴ ዐሻራ ዋናው ነው አሉ። የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ የችግኝ…

አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ ችግሮችን ያስተካክላል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር እየተስተዋለ ያለውን የአየር ንብረት ለውጥ ጫና ለመቋቋም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ፡፡ በአማራ ክልል የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለኢኮኖሚ እድገት አስተዋፅኦ እያደረገ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያደረገ ይገኛል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በሶማሌ ክልል ጂግጂጋ ከተማ…

በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሮሚያ ክልል ሰበታ ክላስተር ሸገር ከተማ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የአንድ ጀንበር ችግኝ ተከላ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ በተከላ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ህብረተሰቡ በንቃት ተሳትፏል። በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ ከተማ ገዳ ፉጂ እና ሙዳ…

 የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 በጀት 53 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ሆኖ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት የቀረበውን 53 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ የክልሉን የ2018 በጀት አጸደቀ። በጀቱ ከመደበኛ የመሥሪያ ቤቶችና ማዘጋጃ ቤቶች የውስጥ ገቢ እንዲሁም ከፌዴራል ድጎማና እርዳታ የሚሸፈን መሆኑ ተመላክቷል።…

የጎንደር ከተማ ሕዝብ ለኮሪደር ልማት 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ ሕዝብ ለኮሪደር ልማት ስራ 1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኛው፡፡ አቶ ቻላቸው በከተማዋ በተከናወኑ የልማት ስራዎች ዙሪያ በሰጡት መግለጫ÷ በተጠናቀቀው የበጀት…