የኢትዮጵያን የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሒደት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን የጀመረችውን ሒደት በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓለም የንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር…