Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዋሬ አካባቢ የተገነባውን የአነስተኛ ወጪ ቤቶች ግንባታ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማይት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአዋሬ አካባቢ በ1 ሺህ 523 ነጥብ 3 ሜትር ካሬ ላይ የተገነባውን ተጨማሪ የአነስተኛ ወጪ ቤቶች ግንባታ መርቀዋል። የተመረቁት ሁለቱ ባለ 11 ወለል ህንፃዎች በሶስት…

የፌዴሬሽን ምክር ቤት የአቅመ ደካሞችን ቤት አድሶ ለባለቤቶቹ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአራዳ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 4 ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ባለሰባት ክፍል የመኖሪያ ቤት አጠናቆ ከሙሉ የቤት እቃ ጋር አስረከበ፡፡ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ቤቶቹን ለአቅመ ደካማ ቤተሰቦች ባስረከቡበት ወቅት፤…

በሐረሪ ክልል ለበዓል መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦች እጥረት እንዳይከሰት ምርቶች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓል ላይ መሰረታዊ የፍጆታ ሸቀጦችና የምርት እጥረት እንዳይከሰት ሸቀጦች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ መሆኑን የሐረሪ ክልል ንግድ ጽህፈት ቤት አስታወቀ። በዓሉን በተመለከተ በምርቶች ላይ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰትም የቁጥጥር ስራ እየተከናወነ…

4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ዛሬ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በታሪኩ በከፍተኛ የሽልማት መጠን ዛሬ በገና በዓል ዋዜማ በቀጥታ ሥርጭት እንደሚጀመር ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አስታውቋል፡፡ ውድድሩ÷ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 13፣ ምዕራፍ…

በአማራ ክልል የገናና ጥምቀት በዓላት በሰላም እንዲከበሩ ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚከበሩ ሃይማኖታዊ እና ሕዝባዊ በዓላት በሰላምና በድምቀት እንዲከበሩ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ የሚዲያ ዋና ክፍል ሃላፊ ም/ኮማንደር መሳፍንት እሸቴ÷ በክልሉ ገናና ጥምቀትን ጨምሮ…

የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ ፀጉርና ከመቅደላ የተወሰዱ ታሪካዊ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ ፀጉር እና በመቅደላ ጦርነት ወቅት በእንግሊዝ ጦር የተወሰዱ ታሪካዊ ቅርሶች ተመለሱ። የተመለሱት ታሪካዊ ቅርሶች ሁለት በብር የተለበጡ ዋንጫዎች፣ አንድ የቀንድ ዋንጫ፣ ደብዳቤዎች እንዲሁም አንድ ጋሻ ከእንግሊዝ ወደ…

የፌደራል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ተቋማት የብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ፣ የፌደራል ተቋማት አደረጃጀት ሰብሳቢ አለሙ ስሜን (ዶ/ር) ጨምሮ…

በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ የህይወት ተሞክሮ ላይ ትኩረት ያደረገው መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ የህይወት ተሞክሮ ላይ ተመርኩዞ የተፃፈው እና "ሆኖ መገኘት" የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው እለት ተመርቋል። መፅሐፉ አትሌት ሻለቃ ሐይሌ ገ/ሥላሴ እና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት ነው የተመረቀው፡፡…

በሐረሪና ሶማሌ ክልሎች የትምህርት ተደራሽነትን የሚያረጋግጡ ተግባራት ተከናውነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ እና ሶማሌ ክልሎች የትምህርት ተደራሽነትን እና ጥራትን የሚያረጋግጡ ተግባራት መከናወናቸው ተገለጸ፡፡ የሶማሌና ሐረሪ ክልሎች ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት ÷ የትምህርት ጥራት ችግርን ለመፍታት…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስና መቻል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ9ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ የተለያዩ ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ 12 ሰዓት ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስና መቻል በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ያካሄዱት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ የቅዱስ…