Fana: At a Speed of Life!

በሕገወጥ የፓስፖርት ሽያጭና ግዢ ላይ ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሌሎች 14 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገወጥ የፓስፖርት ሽያጭና ግዢ ጋር ተያይዞ በድለላ ተግባር ተሳትፈዋል ተብለው የተጠረጠሩ ሌሎች 14 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ። ከትናንት ጀምሮ በቁጥጥር ስር የዋሉት ተጠርጣሪዎች በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ውስጥ ከሚሰሩ ሰራተኞች ጋር…

በአማራ ክልል ከ376 ሺህ ሄክታር በላይ በሆነ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ስራ እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮ የበጋ ወራት ከ376 ሺህ ሄክታር በሚበልጥ መሬት ላይ የተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ ስራ ለማከናወን ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አልማዝ ጊዜው (ዶ/ር) እንደገለጹት÷…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተማሪዎች ውጤት ማሻሻያ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2016 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ውጤት ማሻሻያ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። ምክክሩ በዋናነት በ2015 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና እና የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዝቅ ማለትን…

አምባሳደር ዳባ ደበሌ ከጄ አይ ቢ ኤች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ ባለሙሉስልጣን አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ዳባ ደበሌ ከጃፓን የኢንዱስትሪና የቤት ግንባታ ዓለም አቀፍ ማህበር (JIBH) ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ኩኒሂሮ ሃሺሞቶ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የውይይቱ ዓላማ በኢትዮጵያ…

አትሌት ታምራት ቶላ የዘንድሮውን የኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ታምራት ቶላ የዘንድሮውን የኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር በአሸናፊነት አጠናቀቀ። አትሌት ለተሰንበት ግደይ የዘንድሮውን የኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር ሁለተኛ በመሆን አጠናቃለች። በውድድሩ በወንዶች ማራቶን ኢትዮጵያዊው አትሌት ታምራት ቶላ…

የተሳካ የሀገረ መንግስት ግንባታ እንዲኖር ዜጎችን ወደ አንድ የሚያሰባስብ ትልቅ ትርክት ያስፈልጋል – አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሳካ የሀገረ መንግስት ግንባታ እንዲኖር ዜጎች ወደ አንድየ የሚያመጣና የሚያሰባስብ ትልቅ ትርክት ያስፈልጋል ሲሉ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌገለጹ። የሰሞኑ ትልቅ ርዕሰ ጉዳይ በሆነው ‘ታላቁ…

አንቶኒ ብሊንከን ከፍልስጤም ፕሬዚዳንት ማህሙድ አባስ ጋር ተገናኝተው መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍልስጤም ራማላህ የሚገኙት የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ከፍልስጤም ፕሬዚዳንት ማህሙድ አባስ ጋር ተገናኝተው መከሩ። የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማቲው ሚለር እንዳስታወቁት፤ በጋዛ እየተደረገ ያለው ሰብዓዊ ድጋፍ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዲስ የተቋቋመውን የኢትዮጵያ አካል ድጋፍ አገልግሎት ማዕከል መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ3 ዓመት በፊት እንዲቋቋም አቅጣጫ ባስቀመጡት መሰረት አዲስ የተቋቋመውን የኢትዮጵያ አካል ድጋፍ አገልግሎት ማዕከል ዛሬ መርቀዋል። ማዕከሉ በተፈጥሮ እና በአደጋ ምክንያት የአካል…

የተከለከሉ ግለሰቦችን በገንዘብ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባትና በማስወጣት ሂደት የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ጊዜ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተከለከሉ ግለሰቦችን በገንዘብ ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባትና በማስወጣት ሂደት እንዲሁም በፓስፖርት ድለላ ተግባር የተጠረጠሩ 10 ግለሰቦች ላይ ጊዜ ቀጠሮ ተሰጠ። በሕገወጥ መንገድ ከ20 ሺህ እስከ 7 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ጉቦ በመቀበል ሰነድ…

ሰላምን ለማጽናት ሴቶችን ያማከለ ማህበረሰብ አቀፍ የምክክርና እርቀ ሰላም ስራዎችን መስራት ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላምን ለማጽናት የሴቶች ተሳትፎን ያማከለ ማህበረሰብ አቀፍ የምክክርና እርቀ ሰላም ስራዎችን መስራት ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻደሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ የሴቶች ተሳትፎን ያማከለ ማህበረሰብ አቀፍ  የምክክርና እርቀ…