Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በየደረጃው ካሉ አመራሮች ጋር በወቅታዊ ሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደና የምስራቅ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሃመድ ተሰማ የክልል፣ የዞንና የወረዳ አመራሮች ጋር በወቅታዊ ሰላምና ፀጥታ ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ በዚሁ ወቅት…

ኢትዮጵያ ለአካባቢ ጥበቃ የሰጠችው ትኩረት በምሳሌነት የሚጠቀስ ነው – አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለአካባቢ ጥበቃ የሰጠችው ትኩረት በምሳሌነት የሚጠቀስ መሆኑን በኢትዮጵያ የቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ ገለጹ። የቼክ ሪፐብሊክ የልማት ትብብር የአየር ንብረት ለውጥ መከላከልን በተመለከተ…

የሌማት ትሩፋት የአርሶአደሩን ኑሮ ከማሻሻል ባሻገር ለወጣቶች የስራ እድል እየፈጠረ ይገኛል- ወ/ሮ ሚስራ አብደላ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሌማት ትሩፋት የአርሶ አደሩን ኑሮ ከማሻሻል በተጨማሪ ለወጣቶች የስራ እድል እየፈጠረ ይገኛል ሲሉ የሐረሪ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሚስራ አብደላ ገለጹ፡፡ የሐረሪ ክልል ግብርና ቢሮ በሌማት ትሩፋት ፕሮግራም…

ከ160 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ160 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለጸ፡፡ ከተያዙት የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መካከል ልብሶች፣ የመኪና መለዋወጫ፣ የቤት ዕቃዎች፣ ብረታ ብረቶች፣ ምንጣፎች፣ የሞባይል ቀፎዎች፣ ጫማዎች፣…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እምቅ ፀጋ እና የሰው ሀይል ያለው ነው -አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል እምቅ ፀጋ እና የሰው ሀይል ያለው ክልል ነው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሳው ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው “መደመር ሀብት…

የአማራ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የግምገማ መድረክ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ የሥራ ሀላፊዎች የሚሳተፉበት የግምገማ መድረክ በባህር ዳር መካሄድ ጀመረ፡፡ በመድረኩ በአማራ ክልል ወቅታዊ ጉዳዮች እንዲሁም የፖለቲካና የፀጥታ ሁኔታ ላይ ምክክር ይካሄዳል ተብሏል፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ…

ሉሲዎቹ የናይጀሪያ አቻቸውን ዛሬ ያስተናግዳሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሎምፒክ ማጣሪያ ጨዋታ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ከናይጀሪያ አቻው ጋር በዛሬው እለት ጨዋታውን ያከናውናል፡፡ ሁለተኛው ዙር የመጀመርያ ጨዋታ ቀን 9:30 በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንደሚካሄድ ከኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ…

በግብርና ሥራ ፈጠራ ከ600 ሺህ በላይ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮግራም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ትራንፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እና ማስተርካርድ ፋውንዴሽን በግብርና ሥራ ፈጠራ ከ600 ሺህ በላይ ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮግራም ይፋ አድርገዋል፡፡ በግብርና ሥራ ፈጠራ ላይ ትኩረት ያደርጋል በተባለው“ኤ ዲ ኢ ዋይ” ፕሮግራም 80…

በጋምቤላ ክልል የትምህርት ዘርፍ ችግሮችን ለመቅረፍ ባለድርሻ አካላት ርብርብ እንዲያደርጉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በትምህርት ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በሚደረገው ጥረት ባለድርሻ አካላት ርብርብ ሊያደርጉ እንደሚገባ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ጥሪ አቅርቧል። በመማር ማስተማር ሥራውና በዘርፉ በሚታዩ ችግሮች ዙሪያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት…

የሰራዊት ቀን በዓልን አስመልክቶ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ ጠቅላይ መምሪያ የ116ኛ የሰራዊት ቀን በዓልን አስመልክቶ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በፓናል ውይይቱ ላይ ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና÷ ኢትዮጵያ ለረጅም ዘመናት በተለያዩ የታሪክ ሂደቶች እያለፈች ለዛሬ ስትደርስ ወታደራዊ…