Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከኢትዮ-ቻይና ወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከኢትዮ-ቻይና ወዳጅነትና ትብብር ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ቤቲ ዙ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ኮሚቴው ከተቋቋመ ጊዜ  ጀምሮ እስካሁን ባስመዘገባቸው ውጤቶች እንዲሁም በቀጣይ ከኤምባሲው ጋር ተቀራርቦ…

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቫሌንሽያ ግማሽ ማራቶን ከ2ኛ እስከ 4ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቫሌንሽያ በተካሄደ የግማሽ ማራቶን ውድድር ከ2ኛ እስከ 4ኛ ያለውን ደረጃ በመያዝ አጠናቅቀዋል፡፡ በግማሽ ማራቶን ውድድሩ አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ፣ ሀጎስ ገብረህይወት እና ሰለሞን ባረጋ ተሳትፈዋል፡፡ በዚህም አትሌት…

የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች በጋዛ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኤጀንሲዎች በጋዛ ሰርጥ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ኤጀንሲዎቹ ጥሪውን ያቀረቡት በጋዛ ሰርጥ የሚስተዋለው የሰብዓዊ ቀውስ እየተባባሰ መምጣቱን ተከትሎ ነው ተብሏል፡፡ የዓለም ጤና…

ከውስጥና ከውጭ የሚቃጣን ጥቃት በሩቁ የሚያስቀር ሠራዊት እየተገነባ ነው – ሌ/ጀ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ ከውስጥና ከውጭ የሚቃጣ ጥቃትን በሩቁ የሚያስቀር ሠራዊት እየተገነባ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄነራል ይልማ መርዳሳ ገለፁ። 116ኛው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ቀን "በተፈተነ ጊዜ ሁሉ የሚፀና የድል…

በሻንግሀይ በነበረው ጉብኝት የአዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አጠቃቀም ልምድ መቅሰም ተችሏል – ቢልለኔ ስዩም

በሻንግሀይ በነበረው ጉብኝት የአዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን አጠቃቀም ልምድ መቅሰም ተችሏል - ቢልለኔ ስዩም አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቻይና ሻንግሀይ ከተማ በነበራቸው ቆይታ ስለ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች አጠቃቀም ልምድ መቅሰምና መማር…

የብልጽግና ፓርቲ የሚጋጥሙትን ተግዳሮቶች በሀገር በቀል እሳቤዎች እየፈታ ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ያደርጋል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የሚጋጥሙትን ተግዳሮቶች በሀገር በቀል እሳቤዎች እየፈታ ኢትዮጵያን የብልጽግና ተምሳሌት ያደርጋል ሲሉ የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በሐዋሳ የስልጠና ማዕከል ለፓርቲው አመራር አባላት…

የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ መዋዕለ-ንዋያቸውን ለማፍሰስ ፍላጎት እንዳላቸው ገለጹ፡፡ ከ300 በላይ የቻይና ኩባንያዋችን ያሳተፈ የኢትዮ - ቻይና የኢንቨስትመንት ፎረም በሻንሀይ ተካሄዷል፡፡ ፎረሙ በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲና በተባባሪ…

ከንቲባ ከድር ጁሀር የደቻቱ ወንዝ ፕሮጀክትን ለማስጀመር ከተለያዩ ሀገራት ከተውጣጣ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር የደቻቱ ወንዝ ፕሮጀክትን ለማስጀመር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ ስምንት የዓለም ሀገራት ተውጣጥተው ከመጡ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዛሬው ዕለት በደቻቱ ወንዝ ፕሮጀክት ጅማሮና ፋይዳ ላይ…

ህንድ በፈረንጆቹ 2040 የጠፈር ተመራማሪ ወደ ጨረቃ ለመላክ ማቀዷን ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ በፈረንጆቹ 2040 የጠፈር ተመራማሪ ወደ ጨረቃ ለመላክ አቅዳለች ሲል የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል። ሀገሪቱ በፈረንጆቹ 2035 የጠፈር ጣቢያ የመገንባት እቅድን እንዳላትም አስታውቃለች። በትናንትናው ዕለት ሀገሪቱ የያዘቻቸውን ዕቅዶች…

በጋምቤላ ክልል በጎርፍ ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ተከስቶ በነበረው የጎርፍ አደጋ ለተፈናቀሉ ወገኖች የሚሆን ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ቁሳቁስ ድጋፍ መደረጉ ተገለጸ፡፡ ድጋፉን ያደረገው በአራት አጋር ድርጅቶች ጥምረት የተቋቋመው "ስዋን የሰብዓዊ ጥምረት” የተሰኘ ግብረ…