የህዝብን መሠረታዊ ጥያቄዎች ለይተን በቅደም ተከተል ለመፍታት እንሰራለን – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የህዝብን መሠረታዊ ጥያቄዎች ለይተን በቅደም ተከተል ለመፍታት እንሰራለን” ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ካቢኔ በክልሉ ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡
ርዕሰ…