Fana: At a Speed of Life!

በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ከ2 ሚሊየን በላይ አርብቶ አደር ተጠቃሚ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ከ2 ሚሊየን በላይ አርብቶ አደር ተጠቃሚ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ቀርፆ ወደ ስራ መግባቱንም ሚኒስቴሩ የገለጸ ሲሆን÷ፕሮጀክቱ ለስድስት…

የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ 15ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው ላይ÷ የጉባዔው የበላይ ጠባቂ አባቶች እና የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ጉባዔው በዛሬው እለት የ2015 በጀት አመት እቅድ…

የጌዴኦ ባህላዊ መልክዓ ምድርን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን የሚገኘውን የጌዴኦ ባህላዊ መልክዓ ምድር በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሣይንስ እና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ገለጸ፡፡ የዞኑ ባህል እና ቱሪዝም መምሪያ…

ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ አረዳድ በመፍጠር የተጀመረው የሠላም ሂደት እንዲጠናከር መስራት ይገባል – ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወቅታዊ የሰላምና የጸጥታ ሁኔታዎች ላይ የጋራ አረዳድ በመፍጠር የተጀመረው የሠላምና የልማት ሂደት እንዲጠናከር መስራት እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)÷ከአማራ ክልል ከሁሉም ዞኖች…

የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ አጋርነት የጋራ ተጠቀሚነትን በሚያጎለብት መልኩ ተጠናክሮ ይቀጥላል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ ግንኙነት የሀገራቱን ሕዝቦች ተጠቃሚነት በሚያጎለብት መልኩ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለፁ። አራተኛው የኢትዮ-ደቡብ አፍሪካ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ…

ሞሮኮ ከኢትዮጵያ ጋር በባንክና ሌሎችም መስኮች በትብብር እሰራለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞሮኮ ከኢትዮጵያ ጋር በባንክና ሌሎችም መስኮች በትብብር እንደምትሰራ በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ኔዛ አሎዩ ምሃምዲ ገለጹ። በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ኔዛ አሎዩ ምሃምዲ፥ የሁለቱ ሀገራት ዘርፈ ብዙ የትብብር መስኮች በውጤታማነት መቀጠላቸውን…

የቻይና የህክምና ቡድን በምስራቅ ኢንዱስትሪ ዞን ለሚሰሩ ሰራተኞች ነጻ የሕክምና አገልግሎት እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የህክምና ቡድን በምስራቅ ኢንዱስትሪ ዞን ለሚሰሩ ሰራተኞች ነጻ የምርመራና ሕክምና አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ "የኢትዮጵያ ሰራተኞችን ጤና እንጠብቃለብን" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ያለው ነፃ ሕክምና በቻይና እና በኢትዮጵያ…

የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ቢሮ በተለያዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን  6 ሺህ 244 ተማሪዎችን አስመረቀ፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይን ጨምሮ ሌሎች የከተማ…

ቀድመው ለሚዘሩ ሰብሎች ማዳበሪያ እንዲደርስ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀድመው ለሚዘሩ ሰብሎች የአፈር ማዳበሪያ እንዲደርስ እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) የማዳበሪያ አቅርቦትን ጨምሮ በወቅታዊ የግብርና ስራዎች ዙሪያ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም በዚህ…

ዜጎች ራሳቸውን ለጉበት በሽታ አጋላጭ ከሆኑ መንስኤዎች ሊጠብቁ ይገባል – ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች ራሳቸውን ለጉበት በሽታ አጋላጭ ከሆኑ መንስኤዎች መጠበቅ እንዳለባቸው የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገለጹ። በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ13ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ9ኛ ጊዜ “የጉበት ጤና ለጤናማ ሕይወት” በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ…