Fana: At a Speed of Life!

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተማሪዎች እውቀትን መገብየት አላማቸው አድርገው እንዲጓዙ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ ወደ ተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የሚሄዱ ተማሪዎች በጉዟቸው ከዲግሪ ባሻገር እውቀትን መገብየት አላማቸው አድርገው እንዲጓዙ የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) አሳሰቡ፡፡ ሚኒስትሩ÷ በቅርቡ ወደ ተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች ለሚሄዱ የነጻ…

በሶማሌ ክልል ጀረር ዞን በ201 ሚሊየን ብር ለሚገነቡ ፕሮጀክቶች የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጀረር ዞን ቢለቡር ወረዳ በ201 ሚሊየን ብር ለሚገነቡ የመንገድና የውሀ ፕሮጀክቶች የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ  የመሠረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ ከቢለቡር ወረዳ ደገሀቡር  ከተማ ድረስ የሚገነባው የመንገድ ፕሮጀክት 43 ኪሎ…

የፕላስቲክ ተረፈ ምርቶችን ወደ ግንባታ ግብዓትነት ለመቀየር የሚያስችል ፕሮጀክት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላስቲክ ተረፈ ምርቶችን ወደ ግንባታ ግብዓትነት በመቀየር እስከ 12 ሚሊየን ዶላር ማመንጨትና የውጭ ምንዛሪ ማዳን ለሚያስችል ፕሮጀክት ትግበራ የድጋፍ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር አማካሪ ሚኒስትር ዲዔታ ፎዚያ…

9ኛው የሕንድ-አፍሪካ አይ ሲ ቲ ኤክስፖ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘጠነኛው የሕንድ-አፍሪካ አይ ሲ ቲ ኤክስፖ ዛሬ በአዲስ አበባ ስካይ ላይት ሆቴል ተጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ-ግብሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ሁሪያ አሊ÷የአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት መሰንበት ሸንቁጤ…

በአይሲቲ ልማትና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ በጋራ ለመስራትና ትብብሮችን ለማጠናከር ያለመ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከቻይና የአይሲቲ ሶሉሽንስ አቅራቢ ድርጅት “ዜድ ቲ ኢ” ኮርፖሬሽን ጋር በአይሲቲ ልማትና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር…

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የት/ት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን በቴክኖሎጂ ማረጋገጥ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የትምህርት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን በቴክኖሎጂ ማረጋገጥ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ። የመግባቢያ ሰነዱ ደህንነቱ የተጠበቀ የትምህርት ማስረጃ የምስክር ወረቀት ለተመደቡ ተቋማት መስጠት ያስችላል ተብሏል፡፡…

የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ችግኞችን በመትከል ሀገራዊ ድርሻን መወጣት እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም እንደ ደን መጨፍጨፍ፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የብዝሀ ህይወት መጥፋት የመሳሰሉ ተግዳሮቶች በተጋረጡባት ወቅት የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል ችግኞችን በመትከል ሀገራዊ ድርሻን መወጣት እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴዔታ ባይሳ…

በሁለቱ ክልሎች ሕገ መንግስትና ሌሎች የሕግ ማዕቀፎች ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል እና በነባሩ የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልሎች ሕገ መንግስቶች እና በሌሎች የሕግ ማዕቀፎች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የክልል ማዕከል፣ የሁለቱም ክልሎች ዞኖች እና የልዩ ወረዳዎች ከፍተኛ አመራሮች…

በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 6 ነጥብ 3 ቢሊየን ችግኝ ተተክሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ለመትከል ከታቀደው 6 ነጥብ 5 ቢሊየን ችግኝ እስካሁን ከ6 ነጥብ 3 ቢሊየን በላይ ችግኝ  መተከሉን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የግብርና ሚኒስትር ዴዔታ እያሱ ኤልያስ (ፕ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

በአማራ ክልል የፌደራል መንግስት አስፈላጊውን የህግ ማዕቀፍ እንዲተገብር ክልሉ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ያጋጠመውን የፀጥታ መደፍረስ በመደበኛ የህግ ማስከበር ስርአት ለመቆጣጠር አዳጋች ሆኖ በመገኘቱ የፌደራል መንግስት አስፈላጊውን የህግ ማዕቀፍ እንዲተገብር የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠየቀ። በክልሉ የተከሰተው የሰላም…