“አረንጓዴ አሻራ ጉልበታችንን፣ አብሮነታችንንና ሀገራዊ ጥንካሬያችንን መፍጠር የቻልንበት ነው” – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) “አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በሀገርና በዓለም አቀፍ ደረጃ በነበሩ ፈተናዎች ውስጥ ሆነንም ጉልበታችንን፣ አብሮነታችንንና ሀገራዊ ጥንካሬያችንን መፍጠር የቻልንበት ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገለግሎት አስታወቀ፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን…