Fana: At a Speed of Life!

“አረንጓዴ አሻራ ጉልበታችንን፣ አብሮነታችንንና ሀገራዊ ጥንካሬያችንን መፍጠር የቻልንበት ነው” – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) “አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በሀገርና በዓለም አቀፍ ደረጃ በነበሩ ፈተናዎች ውስጥ ሆነንም ጉልበታችንን፣ አብሮነታችንንና ሀገራዊ ጥንካሬያችንን መፍጠር የቻልንበት ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገለግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል ዘመቻ ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል ዘመቻ ተጀምሯል። የችግኝ ተከላ መርሐ ግብሩ አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ ሃገሪቱ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። እስከ ምሽት 12 ሰአት ድረስ በሚቆየው የአንድ ጀምበር ችግኝ ተከላ…

በቀጣይ 10 ቀናት በአንዳንድ አካባቢዎች ስለሚዘንብ ለጎርፍ ተጋላጭ አካባቢዎች እንዲጠነቀቁ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአንዳንድ አካባቢዎች ከመደበኛ በላይ ዝናብ ስለሚኖር ለጎርፍ ተጋላጭ የሆኑ አካባቢዎች ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ። በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክፍሎች መደበኛ ዝናብ እንደሚኖርም…

የ2026 የዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ዞን ማጣሪያ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2026 የዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ዞን ማጣሪያ የምድብ ድልድል ኢትዮጵያ ከግብፅ፣ ቡርኪና ፋሶ፣ ጊኒ ቢሳው፣ ሴራ ሊዮንና ጅቡቲ ጋር ተደልድላለች፡፡ የ2026 ዓለም ዋንጫ የአፍሪካ ዞን ማጣርያ የእጣ ማውጣት ስነ ስርዓት በኮትዲቯር አቢጃን ተካሂዷል፡፡…

ለፅንፈኛ ኃይሎች ድጋፍ ሲያደርጉ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ወንጀል ለመፈፀም ለሚንቀሳቀሱ ፅንፈኛ ኃይሎች የሎጅስቲክ ድጋፍ ሲያደርጉ ነበር ተብለው የተጠረጠሩ ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ። ተጠርጣሪዎችን በአዲስ አበባ ከተማ በመገናኛ አካባቢ በቁጥጥር ስር አውያቸዋለሁ ያለው የፌደራል ፖሊስ መርማሪ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የግብፅ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካቸው የግብፅ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ረፋድ ላይ በካይሮ በተካሄደው ‘የሱዳን ጎረቤት ሀገራት ጉባዔ’ ላይ ተሳትፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከጋምቢያ እና ማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከጋምቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማመዱ ታንጋራ (ዶ/ር) እና ከማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናንሲ ቴምቦ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ በኬንያ እየተካሄደ ከሚገኘው 43ተኛው የአፍሪካ ኀብረት…

ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ25 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ25 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለመሰብሰብ ካቀደው 27 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ውስጥ 25 ነጥብ…

ሃላፊነታቸውን በማይወጡ የግል ጥበቃ ኤጀንሲዎች ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተደጋጋሚ ጊዜ በባንኮች እና ሌሎች ተቋማት ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን ለመከላከል የፌዴራል እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች ከባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ም/ ኮሚሽነር ጀነራል መላኩ ፋንታ÷በመዲናዋ…

በኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) የተመራ ልዑክ ከፖርቹጋል የሥራ ሀላፊዎች ጋር ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) የተመራ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች ልዑክ ከፖርቹጋል የጫማ አምራቾች ማህበር እና የጨርቃ ጨርቅ እንዲሁም ጋርመንት ማህበር ፕሬዚዳንቶች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ በፖርቹጋል ይፋዊ የስራ ጉብኝት…