Fana: At a Speed of Life!

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የሚያደርገውን የልማት ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ የሚያደርገውን የልማት ትብብር አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር  ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ህብረት የልማት ትብብር ሃላፊ  ስቴፋን ሎክ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡…

የአማራና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ የጸጥታ አመራሮች እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ እና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከፍተኛ የጸጥታ አካላት የቀጣናውን ሰላም በዘላቂነት ለማስቀጠል በቻግኒ ከተማ እየመከሩ ነው። የከፍተኛ አመራሮች የጋራ ምክክር መድረክ በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን ሰላም እና አብሮነት ለማስቀጠል…

የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል የአረፋ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል የኢድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በመላው ኢትዮጵያ በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት አድርጎ ፀጥታ የማስከበር ሥራውን እየሰራ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ የጋራ ግብረ ኃይሉ 1 ሺህ 444ኛውን የኢድ አል አድሃ…

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ከቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ከቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንትና በአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን የአፍሪካ ቀንድ ከፍተኛ ተወካይ ኦሌሴጉን ኦባሳንጆ ጋር ተወያዩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በአፍሪካ ልማት ባንክ ከምስራቅ አፍሪካ ምክትል ዋና…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለኢድ አል አድሀ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ነገ የሚከበረውን 1 ሺህ 444ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ 1 ሺህ 444ኛውን የኢድ አል አድሀ…

ከልዩ ልዩ ቦታ ብንመጣም ፣ ልዩ ልዩ ማንነት ቢኖረንም ፣ የተለያየ ቋንቋ ብንናገርም፣ የተለያየ ሃይማኖት ብንከተልም ፣ ኢትዮጵያ ሲባል አንድ እንሁን…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከልዩ ልዩ ቦታ ብንመጣም ፣ ልዩ ልዩ ማንነት ቢኖረንም ፣ የተለያየ ቋንቋ ብንናገርም፣ የተለያየ ሃይማኖት ብንከተልም ፣ ኢትዮጵያ ሲባል አንድ እንሁን ሲሉ  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1444ኛው የዒድ…

ዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ተቋም የመጀመሪያ ልዩ ጉባዔውን በኢትዮጵያ ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ተቋም (ኦኢሲ) የመጀመሪያ ልዩ ጉባዔውን ዛሬ በአዲስ አበባ ማካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ የዓለም አቀፉ የትምህርት ትብብር ተቋም ዋና ፀሐፊ ሼክ መንሱር…

በሀገር አቀፍ የሥራ ዕድል ፈጠራ ሐሳብ ውድድር የ350 ሺህ ዶላር ሽልማት አሸናፊዎች ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ የሥራ ዕድል ፈጠራ ሐሳብ ውድድር የ350 ሺህ ዶላር ሽልማት አሸናፊዎች ተለዩ፡፡ የብሩህ ኢትዮጵያ 2015 የሥራ ዕድል ፈጠራ ሐሳቦች ውድድር የሽልማት ሥነ ሥርዓት  በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ ውድድሩ በሦስት ዙሮች ተከፍሎ ሲካሄድ…

በፌዴራሊዝም፣ በመንግስታት ግንኙነትና የሰላም ግንባታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴራሊዝም ፣ በመንግስታት ግንኙነት እና የሰላም ግንባታ በኢትዮጵያ በሚል ውይይት ተካሄደ፡፡ መድረኩን የሰላም ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝም ጥናት ማዕከል ጋር በመተባበር አዘጋጅቶታል፡፡ በአዲስ…

የኢትዮጵያና ቦትስዋናን የቆየ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ቦትስዋና ያለውን የቆየ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) ÷ ከቦትስዋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካና መካከለኛ ምስራቅ ጉዳዮች…