Fana: At a Speed of Life!

የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የፍልሰት ጥናትና ምርምር ጉባዔ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው ሀገር አቀፍ የፍልሰት ጥናት እና ምርምር ጉባዔ በሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባዔው ላይ የፍትሕ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ አለምአንተ አግደውን ጨምሮ ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የተገኙ የተቋማት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ከማልታ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከማልታ ጠቅላይ ሚኒስትር ሮበርት አቤላ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች እና የልዑካን ቡድኖቻቸው በንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ ቱሪዝም፣ በባሕር፣ በሎጅስቲክስ እና በጸጥታ ጉዳዮች ላይ…

በጋምቤላ ክልል ከነገ ጀምሮ የስራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የስራ ሰዓት ከነገ ጀምሮ ለውጥ እንደሚደረግ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታወቀ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፒተር ሆው እንደገለጹት÷ በክልሉ የሙቀቱ መጨመር ለስራ…

ከኢኮኖሚ፣ ከታክስና ጉምሩክ ወንጀሎች ጋር በተያያዘ ከ1 ሺህ በላይ መዝገቦች ላይ ክስ መመስረቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢኮኖሚ፣ከታክስና ጉምሩክ ወንጀሎች ጋር በተያያዘ ባለፉት ስድስት ወራት በ1 ሺህ 380 መዝገቦች ላይ ክስ መመስረቱን ፍትህ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በፍትህ ሚኒስቴር የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ዘርፍ የኢኮኖሚ ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ፍርዴ ቸሩ…

ትውልድን ለማፍራት የሚሰሩ ትምህርት ቤቶች ላይ መንግስት በትኩረት ይሰራል- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልድን ለማፍራት የሚሰሩ ትምህርት ቤቶች ላይ መንግስት በትኩረት እንደሚሰራ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን በደሴ ከተማ  የሚገኙ የተለያዩ  የልማት ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ነው።…

በደቡብ ክልል ነገ ሕዝበ ውሳኔ እንደሚካሔድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ነገ ሕዝበ ውሳኔ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ በክልሉ ስር በሚገኙ÷ የጋሞ፣ ጎፋ፣ ዎላይታ፣ ጌዴኦ፣ ኮንሶና፣ ደቡብ ኦሞ ዞኖች ሕዝበ ውሳኔ ይካሔዳል ብሏል ቦርዱ፡፡…

በ6 ወራት ለውጭ ከቀረበ የኤሌክትሪክ ሽያጭ 40 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው ግማሽ በጀት ዓመት ለጅቡቲ እና ሱዳን ከቀረበው የኤሌክትሪክ ሽያጭ 39 ነጥብ 8 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ ለውጭ ገበያ የተደረገው የኤሌክትሪክ ሽያጭ አፈጻጸምም 89 በመቶ መሆኑ ነው…

በመዲናዋ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ በጎ አድራጊዎችን በማሳተፍ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ሰው ተኮር ፕሮጀክቶች ተመረቁ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ሰው ተኮር ተግባራትን…

ህወሓት ያስረከባቸውን መሳሪያዎችና ተሽከርካሪዎች የማጓጓዝ ስራ መጀመሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህወሓት ያስረከባቸውን መሳሪያዎች እና ተሽከርካሪዎችን የማንቀሳቀስ ስራ መጀመሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አስታወቀ፡፡ በፌዴራል መንግስትና በህወሓት አመራሮች መካከል ደቡብ አፍሪካ እና ኬንያ ላይ በተደረሰው የሰላም ስምምነት መሠረት የኢፌዴሪ…

የኑሮ ውድነት ችግርን የማቃለል ተግባር በቀጣይ ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል – የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎች መሰረታዊ ጥያቄ የሆነውን የኑሮ ውድነት ችግር የማቃለል ተግባር በቀጣይም በልዩ ትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አሳሰበ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው  2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ÷የንግድና ቀጣናዊ ትስስር…