ንፁሃንን ገድለዋል የተባሉ ተከሳሾች በሞት እና ዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በንፁሃን ላይ የሰው መግደል ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ተከሳሾች በሞት እና ዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወሰነ፡፡
ተከሳሾቹ በሰገን ዙሪያ ወረዳ ሰገን ከተማ በአንድ ምግብ ቤት ላይ ቦንብ በመወርወር የሰው ሕይወት…