Fana: At a Speed of Life!

ንፁሃንን ገድለዋል የተባሉ ተከሳሾች በሞት እና ዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንሶ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት በንፁሃን ላይ የሰው መግደል ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ተከሳሾች በሞት እና ዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወሰነ፡፡ ተከሳሾቹ በሰገን ዙሪያ ወረዳ ሰገን ከተማ በአንድ ምግብ ቤት ላይ ቦንብ በመወርወር የሰው ሕይወት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይ ኤም ኤፍ) ማኔጂንግ ዳይሬክተር ክርስቲላ ጆርጂዬቫ ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከአይ ኤም…

ከ4 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ አሳጥቷል በተባለው ግለሰብ ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከ4 ሚሊየን 515 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ አድርጓል በተባለው ሳሙኤል እጓላ ላይ ክስ መመስረቱን ፍትሕ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ክሱ የቀረበው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ልዩ ልዩ ወንጀል ጉዳዮች…

3ኛው የአፍሪካ ሴቶች የሰላምና ደኅንነት ፎረም መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሦስተኛው የአፍሪካ ሴቶች የሰላም እና ደኅንነት ፎረም በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመክፈቻ መርሐ-ግብሩ ፕሬዚደንት ሣህለወርቅ ዘውዴን ጨምሮ በአፍሪካ በከፍተኛ የስራ ኃላፊነት ላይ የሚገኙ እንዲሁም በሰላም ግንባታ ሂደት ተጽዕኖ ፈጣሪ…

በአዲስ አበባ ከተማ ባሉ ክፍለ ከተሞች ከነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ከተማዊ ጉዳይ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባሉ ክፍለ ከተሞች በዛሬው ዕለት ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ከተውጣጡ ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ከተማዊ ጉዳይ ላይ ውይይት ተካሄደ። የትምህርት ቤቶች ሰላማዊ መማር ማስተማር ላይ ትኩረቱን ባደረገው ውይይት የትምህርት ተቋማትን…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተጓዥ አንባቢዎች “የ2022 ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ” ዘርፍ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአሜሪካው “ግሎባል ትራቭለርስ” መፅሔት ከመንገደኞች በሚያሰባስበው ድምፅ መሰረት በሚያበረክተው የእውቅና ሽልማት “የ2022 ምርጥ የአፍሪካ አየር መንገድ” አሸነፈ፡፡ “ግሎባል ትራቭለርስ” 19ኛውን ዓመታዊ የተጓዥ አንባቢ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 7 አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ሰባት አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ አቋቋሙ። ሙስናና ብልሹ አሠራርን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ትግል በተደራጀ መልኩ ውጤታማ ለማድረግ ሰባት አባላት ያሉት የጸረ-ሙስና ኮሚቴ መቋቋሙን…

ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሳስ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው በፊንላንድ ውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር ፓሲ ሂልማን ከተመራ የፊንላንድ ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በቀጣይ የሀገራቱን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ …

የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ለሲዳማ ክልል 300 የውኃ መሳቢያ ፓምፓችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ለበጋ ስንዴ ልማት የሚያግዙ 300 የውኃ መሳቢያ ፓምፓችን ለሲዳማ ክልል ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢኒጂነር አይሻ መሐመድ ለሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ አስረክበዋል፡፡…

4ኛው የጀርመን-አፍሪካ የቢዝነስ ጉባዔ በጆሃንስበርግ እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው የጀርመን- አፍሪካ የቢሰዝነስ ጉባዔ 2022 በጆሃንስበርግ እየተካሔደ ነው፡፡ በጉባዔው ላይ ንግግር ያደረጉት የጀርመን ምክትል ቻንስለርና የኢኮኖሚ ጉዳዮች ሚኒስትር ሮበርት ሃቤክ÷ የጀርመን መንግሥት በአፍሪካ የንግድና…