Fana: At a Speed of Life!

በሕልውና ዘመቻው ጉዳት የደረሰባቸውን ጀግኖች የተንከባከቡ የጤና ባለሙያዎች ክብር ይገባቸዋል – ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው ወቅት ቁስለኞችን ያከሙና ጉዳት የደረሰባቸውን ጀግኖች የተንከባከቡ የአየር ኃይል የጤና ባለሙያዎች ምስጋናና ክብር ይገባቸዋል ሲሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ በሀገራዊ ህልውና ዘመቻው ግዳጃቸውን…

የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን በፍጥነት በማጠናቀቅ ወደ ስራ ለማስገባት ሁሉም ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክን ወደ ልዩ ነፃ የንግድ ቀጠና ለማሻገር የሚያስችሉ የአገልግሎትና የመሰረተ ልማት ማሻሻያዎችን በፍጥነት የማሟላት ስራ እየተከናወነ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት…

የዳያስፖራ ማህበራት እንደ አገር የተጋረጠብንን ችግር እንድንሻገር አይነተኛ ሚና እየተወጡ ነው- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ዓለም የሚገኙ የዳያስፖራ ማህበራት ኢትዮጵያ የገጠሟትን ችግሮች እንድትሻገር አይነተኛ ሚና እየተወጡ መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ተናገሩ፡፡ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን በ"በድር…

ባለስልጣኑ በ2015 የትምህርት ዘመን ከመመሪያው ውጭ የክፍያ ጭማሪ ማድረግ እንደማይቻል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው የትምህርት ዘመን ትምህርት ቤቶች ከመመሪያው ውጪ ወርሃዊ የክፍያ ጭማሪ ማድረግና ሌሎች የአገልግሎት ክፍያዎችን መጠየቅ እንደማይቻሉ የአዲስ አበባ የትምህርትና ሥልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን አሳሰበ። የባለሥልጣኑ ምክትል ስራ አስኪያጅ…

ኢትዮጵያ የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ያደረገችው ጥረት በአርዓያነት ሊወሰድ የሚችል መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስትሯር ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ያደረገችው ጥረት በመልካም ተሞክሮ ሊወሰድ የሚችል ነው ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯር ዶክተር ፍፁም አሰፋ ገለጹ፡፡ በኒዉዮርክ የተካሄደው የአገራት በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ የዘላቂ የልማት ግቦች ዳሰሳ…

የኢኮኖሚው ዘርፍ በበርካታ ችግሮች ውስጥ ቢሆንም አበረታች ስኬት አስመዝግቧል አሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኮኖሚው ዘርፍ በበርካታ ችግሮች ውስጥ ሆኖ አበረታች ስኬት ማስመዝገቡን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮችና ሥራ አስፈጻሚዎች በወቅታዊ ጉዳይ፣ ባለፉት ዓመታት ስለታዩ…

ሀገራችን ለጀመረችው የዕድገት ጉዞ የሚጠበቅብንን አስተዋፅኦ በማበርከት  የተከበረች ኢትዮጵያን ለትውልድ እናስረክባለን- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘመናዊ ሠራዊት ግንባታችንን እውን ከማድረግ ባለፈ ሀገራችን ለጀመረችው የዕድገት ጉዞ ከእኛ የሚጠበቀውን ሁሉ አስተዋፅኦ በማበርከት የበለፀገችና የተከበረች ኢትዮጵያን ለተተኪው ትውልድ እናስረክባለን ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 2 ሚሊየን ችግኝ በወጣቶች እንደሚተከል ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሁለት ሚሊየን ችግኝ በወጣቶች እንደሚተከል የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ  ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አደረጃጀት ዘርፍ…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ናፍቆት የድሬዳዋ ሳምንት” በሚል መሪ ሀሳብ የአስተዳደሩ  የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ሸራተን ሆቴል እየተካሄደ ነው፡፡ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሩ በሃይማኖት አባቶችና አባገዳ ምርቃት ተጀምሯል። በመርሐ ግብሩ ላይ የብልፅግና…

ሠራዊታችን ሀገር ጠባቂ ብቻ ሳይሆን የልማት ኃይል መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው- ሌ/ል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊታችን ሀገር ጠባቂ ብቻ ሳይሆን የልማት ኃይል መሆኑን በተግባር እያሳየ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢፌዴሪ አየር ኃይል አራተኛ ዙር ተቋማዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብርን "ማጽዳት፣ማስዋብ…