በሕልውና ዘመቻው ጉዳት የደረሰባቸውን ጀግኖች የተንከባከቡ የጤና ባለሙያዎች ክብር ይገባቸዋል – ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው ወቅት ቁስለኞችን ያከሙና ጉዳት የደረሰባቸውን ጀግኖች የተንከባከቡ የአየር ኃይል የጤና ባለሙያዎች ምስጋናና ክብር ይገባቸዋል ሲሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡
በሀገራዊ ህልውና ዘመቻው ግዳጃቸውን…