ኢትዮጵያ እና ሱዳን በድንበራቸው አካባቢ የተፈጠረውን ውዝግብ በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን እና ኢጋድ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሱዳን በድንበራቸው አካባቢ የተፈጠረውን ውዝግብ በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት እና ኢጋድ ጠየቁ።
የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት የኢትዮጵያ እና ሱዳን ወታደራዊ ውጥረት ኮሚሽኑን እንደሚያሳስበው ገልፀዋል፡፡…