Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት ደኅንነት ላይ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት ደኅንነት ላይ የሚታዩ ችግሮችን ለመፍታት እና ቅንጅታዊ አሰራርን ለማጠናከር የሚያግዝ የመግባቢያ ስምምነት ተፈርሟል፡፡ ስምምነቱን የትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር፣ የኢትዩ-ጅቡቲ ባቡር ትራንስፖርት…

ቦይንግ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ገብቶ የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦይንግ የተሰኘው ዓለም አቀፍ ኩባንያ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ገብቶ የማምረት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ፡፡ ከቦይንግ ኩባንያ፣ ከስካይ ቴክኖ ኩባንያ እንዲሁም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ የተወጣጡ የስራ ሀላፊዎችና…

አገር አቀፍ የአምራች ኢንተርፕራይዞች ኤግዚቢሽንና ባዛር ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገር አቀፍ የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንተርፕራይዞች ኤግዚቢሽንና ባዛር ተከፈተ፡፡ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ያዘጋጀው ኤግዚቢሽንና ባዛሩ "የአገራችንን ምርት በመጠቀም ነጋችንን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ሲሆን ÷እስከ…

 የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በተመድ  የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ  በጋራ  ለመስራት  ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር  እና በተባበሩት መንግስታትድርጅት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳች  ላይ ምክክር አካሂደዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ተወካይና የሪጂናል ቢሮው ዳይሬክተር…

የደቡብ ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የብሔረሰቦች ምክር ቤት 3ኛ ዙር 9ኛ የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባኤው በሶስት አጀንዳዎች ላይ እንደሚወያይ ደሬቴድ ዘግቧል፡፡ ምክር ቤቱ…

የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የሕግ ማስከበር እርምጃው ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የሕግ ማስከበር እርምጃው ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ አስቀመጠ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። ኮሚቴው በስብሰባው በወቅታዊ ሀገራዊ የጸጥታ ጉዳይ እና…

የቻይና-አፍሪካ ቀንድ ጉባኤ በቀጠናው አንድነትን እና መከባበርን ማስፈን በሚቻልበት አግባብ ላይ በመወያየት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና-አፍሪካ ቀንድ ጉባኤ በቀጠናው አንድነትን እና መከባበርን ለማስፈን በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በመወያየት ተጠናቀቀ። የጉባኤውን መጠናቀቅ አስመልክቶ በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የቀጠናውን ሠላምና ደኅንነት ለማስጠበቅ በጋራ…

የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ለመፍታት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ለመቅረፍ የሚያስችል የምክክር መድረክ በይርጋለም ኢንዱስትሪ ፓርክ ተካሂዷል፡፡ የሲዳማ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የቢዝነስ ልማት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጴጥሮስ ማርቆስ…

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ታለንት ልማት ኢንስቲትዩት ባለሙያዎችን ማሰልጠን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ታለንት ልማት ኢንስቲትዩት ግንባታ ተጠናቆ የተመረጡ የፈጠራ ባለሙያዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ጀምሯል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ባይሳ በዳዳ ከፈጠራ ባለሙያዎች ጋር መክረዋል።…

አረንጓዴ ዐሻራ ለቀጣዩ ትውልድ የምናወርሰው ሀብት ነው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አረንጓዴ ዐሻራ ለቀጣዩ ትውልድ የምናወርሰው ሀብት ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። ባለፉት አመታት በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አበረታች ውጤት መገኘቱንም አንስተዋል።…