Fana: At a Speed of Life!

የግብርና ሥራዎችን በቴክኖሎጂ በመታገዝ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሥራዎችን በቴክኖሎጂ በመታገዝ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ይገባል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ የ2014/2015 ምርት ዘመን የባለድርሻ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልዑካን ጋር  ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል  ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልዑካን ጋር  በጋራ በሚሰሩ ተግባራትና ተያያዥ ጉዳዮች የፋይናንስ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱን ተከትሎ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገፃችው ባሰፈሩት…

የሕግና የፍትሕ ተቋማት አመራሮችን አቅም ለማጎልበት ያለመ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የፍትሕና የሕግ ኢንስቲቲዩት የሕግና የፍትሕ ተቋማት አመራሮችን አቅም ለማጎልበት ያለመ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፍተኛ አመራሮች፣ የክልሎችና የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ከፍተኛ…

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ከሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና ካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ  ምክክር ኮሚሽነሮች ከሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ በምክክር መድረኩ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አርአያን ጨምሮ ሌሎች የኮሚሽኑ አባላት፣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ…

በግጭት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ የማቋቋም ፕሮጀክት ውጤታማ እንዲሆን በትኩረት እየተሰራ ነው- የገንዘብ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ የማቋቋም ፕሮጀክት ውጤታማ እንዲሆን መንግስት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ “በኢትዮጵያ በግጭት የተጎዱ ወገኖች መልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት”ለባለድርሻ አካላት ይፋ በተደረገበት ወቅት…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለ500 አርሶ አደሮች የተሻሻሉ የምርጥ ዘር ዝርያዎችን አከፋፈለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ለ500 አርሶ አደሮች  የተሻሻሉ የምርጥ ዘር ዝርያዎችን ማከፋፈሉን አስታወቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ምርምር ጉዳዮች ሃላፊ ዶክተር ተስፋዬ ለማ÷ምርጥ ዘሮቹ 2 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገባቸው የቦሎቄ፣ በቆሎና ድንች መሆናቸውን…

በ22ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው ልዑክ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞሪሺየስ በተካሄደው 22ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው ልዑክ አቀባበል ተደረገለት። ኢትዮጵያ 22ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮናን በ4 ወርቅ፣ 6 ብር እና 4 ነሐስ በድምሩ 14 ሜዳሊያ በመሰብሰብ 5ኛ ደረጃ ይዛ አጠናቃለች።…

አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ከተሞች የዕድገትና ብልጽግና ማሳያ ነፀብራቅ እንድትሆን በመስራት ላይ እንገኛለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከተማችን አዲስ አበባ የሁላችንም ከተማ፣ የሁላችንም ቤት፣ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ማዕከል እና አጠቃላይ የኢትዮጵያ ከተሞች የዕድገትና ብልጽግና ማሳያ ነጸብራቅ እንድትሆን ለማስቻል በመስራት ላይ እንገኛለን” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ…

የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። የባህል ፌስቲቫሉ አካል የሆነው የጎዳና ላይ ትርዒት በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡ "ጥበባትና ባህል ለቀጠናዊ ትስስር" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ ባለው …

በሐረሪ ክልል የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ ውጤታማ እንዲሆን አመራሩ በቁርጠኝነት እንዲሰራ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ውጤታማነት አመራሩ በቁርጠኝነት እንዲረባረብ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በክልሉ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ውጤታማ ለማድረግ የተቋቋመው ግብረሃይል የአረንጓዴ…