Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቦሌ የኮሪደር ልማት ሥራ አፈፃፀም ክትትልና ድጋፍ እያደረጉ ያሉ አካላትን አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቦሌ የኮሪደር ልማት ሥራ አፈፃፀም ክትትል እና ድጋፍ እያደረጉ ያሉ አካላትን አመስግነዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ÷የኮሪደር ልማት ሥራ የእያንዳንዱ ቀን እና ምሽት ሥራ እየተገመገመ የሚከናወን…

ኢትዮጵያ የዲጂታል ዘርፉን በመሰረተ ልማት ለማብቃት የምታደርገው ጥረት የሚበረታታ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዲጂታል ዘርፉን በመሰረተ ልማት በማሻሻልና በማብቃት የምታደርገው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት ተወካይ ትብብር ኃላፊ ሮቤርቶ ሺሊሮ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚመራበትን የዲጂታል…

በአማራ ክልል የጤና አገልግሎት ጥራትን ለመጠበቅ የተሠራው የቁጥጥር ሥራ አበረታች መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የጤና ተቋማት እና የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ለመጠበቅ የተሠራው የቁጥጥር ሥራ አበረታች መሆኑ ተገለጸ። በክልሉ በሀገር አቀፍ የጤና ተቋማትና አገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ መሰረት ምቹ የሕክምና ቦታ መያዝ፣ ለተቋም በቂ የግብዓት…

የቀድሞ የአዲስ አበባ ከንቲባ አማካሪን ጨምሮ 8 ተከሳሾች የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አማካሪን ጨምሮ 8 ተከሳሾች ከይዞታ ምዝበራ ጋር ተያይዞ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። 1ሺህ 800 ካሬ ሜትር ይዞታን በተለያዩ መጠኖች ግለሰቦች ያለአግባብ እንዲወስዱ በማድረግና በየደረጃው…

በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም የሰፈነው የጸጥታ ሃይሉና ህብረተሰቡ ተቀናጅተው በመስራታቸው ነው – ጄኔራል አበባው ታደሠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣናው አስተማማኝ ሰላም የሰፈነው የጸጥታ ሃይሉና ህብረተሰቡ ተቀናጅተው በመስራታቸው ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሠ ገለጹ፡፡ ጄኔራል አበባው ታደሰ እና የመከላከያ ከፍተኛ አመራሮች በምስራቁ የኢትዮጵያ ክፍል የሚገኙ…

በ2030 የንፁህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2030 ዓ.ም የንፁህ መጠጥ ውሃን ሙሉ በሙሉ ተደራሽ ለማድረግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር “በተግዳሮቶች ፊት መፅናት”…

የሲዳማ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 7ኛ መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔው የ6ኛ መደበኛ ጉባዔ ቃለ- ጉባዔ፣ የምክር ቤቱ 2016 ዓ.ም የሥራ ሪፖርት እና የ2017 ዓ.ም ዕቅድ ለምክር ቤቱ ቀርቦ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።…

ሀገራዊ እና አህጉራዊ የሰላም ግንባታ ሂደቶች ለምክክር ሂደት የሚሰጡት ትምህርት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አህጉራችን አፍሪካ ባህላዊ እና በማህበረሰቡ የተገነቡ ስርዓቶችን ለእርቅ፣ ለሰላም ግንባታ እና አብሮነትን ለማስጠበቅ ስትጠቀም ኖራለች፡፡ ከሰሀራ በረሃ በታች ባሉ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የሚተገበረውና ኡቡንቱ በመባል የሚታወቀው ስርዓት ለዚህ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በመጀመሪያ አጀንዳ በክልሉ በግብርና ኢንቨስትመነት በተለይም ገበያ ተኮር በሆኑ የቡና እና የቅባት እህል ምርት እንዲሁም…

መረጃዎችን ለመሰበሰብ የሚረዳ ሃይ አልቲትዩድ ሳተላይት ባሉን ወደ አየር ተለቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስፔስ ሳይንስና ጂኦ ስፓሻል ኢንስቲትዩት መረጃን ለመሰብሰብ የሚረዳ "ሃይ አልቲትዩድ ሳተላይት ባሉን" ወደ አየር ለቀቀ፡፡ ሳተላይት ባሉንን የመልቀቅ ስነ ስርአት በሸገር ከተማ ሱሉልታ ክፍለ ከተማ የተካሄደ ሲሆን÷ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር…