Fana: At a Speed of Life!

አቶ አረጋ ከበደ የማዳበሪያ አቅርቦትን በጥንቃቄ ማሰራጨት እንደሚገባ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የማዳበሪያ አቅርቦትን በጥንቃቄ ማሰራጨት እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ አሳስበዋል፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ የስምንት ወራት የሥራ አፈጻጸምና የቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ያካሄደ ሲሆን ፥ በመድረኩ አቶ አረጋ ከበደን ጨምሮ…

በሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው እና አብዲ ሞሃመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) መዝገቦች ቀርበው የነበሩ ክሶች ተቋረጡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴር በሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው እና በአብዲ ሞሃመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) መዝገቦች ቀርበው የነበሩ ክሶች ለህዝብ ጥቅም ሲባል እንዲቋረጡ መወሰኑን አስታወቀ። በእነ ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው መዝገብ ስር ያሉ ተከሳሾች በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ…

ከ600 ሺህ የሚበልጡ ዘመናዊ ቀፎዎችን ለአርሶ አደሩ ማድረስ ተችሏል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ እስካሁን ከ600 ሺህ የሚበልጡ ዘመናዊ ቀፎዎችን ለአርሶ እና አርብቶ አደሩ ማድረስ እንደተቻለ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ አቶ ሽመልስ አብዲሳ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው÷ የለውጡ መንግስት ዓላማ…

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከአሜሪካ የሱዳን ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከአሜሪካ የሱዳን ልዩ መልዕክተኛ ቶም ፔሪሎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በቀጣናዊ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች እንዲሁም በሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መምከራቸው ተገልጿል፡፡ አምባሳደር ታዬ…

የአማራ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የውይይት መድረክ ባለ 9 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቃላችንን እናከብራለን! በዘላቂነት እግር እንተክላለን! በሚል መሪ ሃሳብ ሲካሄድ የቆየው የአማራ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የውይይት መድረክ ባለ 9 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ። ከመጋቢት 2 እስከ 5 ቀን 2016 ዓ.ም በክልሉ…

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ህገወጥ ተግባር በፈጸሙ 205 ሠራተኞች ላይ እርምጃ መወሰዱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከደላሎች ጋር በመመሳጠር ህገወጥ ተግባር ሲፈፅሙ የነበሩ 205 ሠራተኞች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ። የደንበኞችን ጥያቄ ለመመለስ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ የፓስፖርት ቡክሌት ሕትመት መከናወኑንም ነው…

ህብረተሰቡን የልማት ባለቤት በማድረግ የሚነሱ ጥያቄዎችን መመለስ ይቻላል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡን በማሳተፍ የልማት ባለቤት በማድረግ የሚነሱ ጥያቄዎችን መመለስ እንደሚቻል የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ የክልሉ ምክር ቤት እያካሄደ ባለው መደበኛ ጉባዔ ላይ የክልሉን የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት…

ምክር ቤቱ የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአቶ ክርስቲያን ታደለ ፀጋዬን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው እለት የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት ያነሳው በ17ኛ መደበኛ ስብሰባው ላይ ነው። ምክር ቤቱ የአባሉን ያለመከሰስ መብት…

ሀገር አቀፍ የፖሊስ ገለልተኛ ምክር ቤት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም የተቋቋመው ሀገር አቀፍ የፖሊስ ገለልተኛ አማካሪ ምክር ቤት የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ በስብሰባው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል÷ የገለልተኛ ምክር ቤቱን ስራ የሚመሩ…

በአዲስ አስተሳሰብና እሳቤ ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር የተረጋጋና ውጤታማ ጊዜያትን አሳልፈናል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አስተሳሰብና እሳቤ ጸጋዎቻችንን ከመለየት እስከ ሀብት መፍጠር ፈተናዎችን ወደ ዕድል በመቀየር የተረጋጋና ውጤታማ ጊዜያትን አሳልፈናል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት…