Fana: At a Speed of Life!

ዛሬም ወደፊትም ኢትዮጵያ በመሥዋዕትነት ፀንታ ትኖራለች – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬም ወደፊትም ኢትዮጵያ በመሥዋዕትነት ፀንታ ትኖራለች ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ አገልግሎቱ 87ኛውን የየካቲት 12 ሰማዕታት መታሰቢያ ቀን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንደገለጸው÷ ኢትዮጵያ በጋራ ተጋድሎ ዳር ድንበሯንና…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ዩኒቨርሲቲ ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ሙዌኔ ዲቱ ዩኒቨርሲቲ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) እና የሙዌኔ ዲቱ…

ኢትዮጵያ እና የደቡባዊ ትብብር ድርጅት በጋራ ለመሥራት በሚያስችላቸው ጉዳይ ላይ ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከደቡባዊ ትብብር ድርጅት (ኦ ኤስ ሲ) ጋር አብራ ለመሥራት የሚያስችላትን ስምምነት ተፈራርማለች። ስምምነቱን የፈረሙት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) እና የደቡባዊ ትብብር ድርጅት ዋና ፀሐፊ መንሱር ቢን ሙሳለም…

የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ። የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ የፓርኩን አጠቃላይ ወቅታዊ የስራ እንቅስቃሴ በተመለከተ ለአመራሮቹ ገለጻ እንዳደረጉ የኮርፖሬሽኑ መረጃ…

የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ትግበራ ማፋጠን ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ትግበራን ማፋጠን እና የአፍሪካ የንግድ እና የኢኮኖሚ ትስስርን ማሳደግ በሚል መሪ ሃሳብ ለአምባሳደሮች እና ለዲፕሎማቶች ስልጠና እየተሰጠ ነው። በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ዋና መስሪያ ቤት ውስጥ እየተሰጠ…

ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እያስመዘገበች ያለው ውጤት ለአፍሪካ ምሳሌ እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ እያስመዘገበች ያለው ውጤት ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ ተደርጎ እንደሚወሰድ የ37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊዎች ገለፁ፡፡ በምግብ ራስን መቻል ሉዓላዊነትን ለማስጠበቅ ቁልፉ ጉዳይ መሆኑን…

የጉጂ ኦሮሞ አባ ገዳ ስልጣን ርክክብ ለማካሄድ የተለያዩ ስነ-ስርዓቶች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ሳምንት በመጪው ረቡዕ ለሚካሄደው የጉጂ ኦሮሞ አባ ገዳ ስልጣን ርክክብ በሜኤ ቦኮ የተለያዩ ስነስርዓቶች እየተከናወኑ ነው፡፡ ከገዳ ሀርሙፋ ወደ ገዳ ሮበሌ ለሚደረገው ሽግግር ነው አባ ገዳዎች በአርዳ ጂላ ሜኤ ቦኮ ከትመው ስነ ስርዓቶችን …

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በስኬት መጠናቀቁን ግብረ-ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 44ኛው የአስፈፃሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በስኬት መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል አስታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማን ሰላምና ደህንነት የበለጠ ለማጠናከር፣ የትራፊክ ፍሰቱን…

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በመፋጠን ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሂደት በመፋጠን ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን ገለጸ፡፡ የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ እንዳለ አሰፋ÷ በኢትዮጵያ በርካታ አካባቢዎች የአውሮፕላን…

አፍሪካ በዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ ሕብረቱና አባል ሀገራት ጠንክረው መሥራት አለባቸው- ሙሳ ፋኪ መሐመት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ የሚገባትን ቦታ እንድታገኝ ሕብረቱ እና አባል ሀገራት ጠንክረው መሥራት እንዳለባቸው የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ መሐመት ገልጸዋል። ኮሚሽነሩ በ37ኛው የሕብረቱ ጉባዔ መክፈቻ ላይ ባደረጉት…