Fana: At a Speed of Life!

የቀድሞው ኢንተርናሽንል ዳኛ ይድነቃቸው ዘውገ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው ኢንተርናሽናል ዳኛ ይድነቃቸው ዘውገ (ቦቸራ) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ ይድነቃቸው ዘውገ ከተጫዋችነት እስከ ዓለምአቀፍ ዳኝነት ብሎም በኮሚሽነርነት ከሀገር አቀፍ እስከ አኅጉር አቀፍ መድረኮች አገልግሏል፡፡ በኩላሊት ህመም ምክንያት…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ኢትዮጵያን ከእነ ክብሯ ለማሸጋገር የዓድዋ ድል መታሰቢያ አስፈላጊ ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከእነ ክብሯና ነጻነቷ ለልጆቻችን ማሸጋገር እንዲቻል የዓድዋ ድል መታሰቢያ በእጅጉ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ ከተማ ፒያሳ የተገነባውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ…

የአልትራሳንውንድ ሕክምና መሳሪያ መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ጋርመንት የሚገኘው ሁዋጂያን ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የአልትራሳንውንድ ሕክምና መሳሪያ መገጣጠሚያ ፋብሪካ በዛሬ ዕለት ሥራ ጀምሯል። ኤልስሜድ ሶሊሽንስና ሲመንስ የተሰኙ ኩባንያዎች በጋራ ኢንቨስት ያደረጉበት ፋብሪካው÷ የተለያዩ ዓይነት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የዓድዋ ድል መታሰቢያን መረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዓድዋ ድል መታሰቢያን መረቁ፡፡ ከምረቃው በፊት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና ፕሬዚዳንት ሳኅለወርቅ ከዓድዋ ድል መታሰቢያው ሥር የአበባ ጉንጉን አስቀምጠዋል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ጠቅላይ…

ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌን ጨምሮ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጎዴ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር ሙስጠፌ መሐመድ የተመራ ልዑክ ሸበሌ ዞን ጎዴ ከተማ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ አቶ ሙስጠፌ መሐመድን ጨምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰውን እና የሶማሌ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን…

የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ፖሊዮን ጨርሰን እናጥፋ” በሚል መሪ ሐሳብ የ2016 ሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን ውድድር ለ12ኛ ጊዜ ተካሂዷል። በስድስት የውድድር ዘርፎች 150 አትሌቶችን ጨምሮ ከ4 ሺህ በላይ የማኅበረሰብ ክፍሎች በውድድሩ ተሳትፈዋል፡፡ በ21 ኪሎ ሜትር…

የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያው ተማሪዎች ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው የሚያስችል ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያ ተማሪዎች ከንድፈ ሃሳብ ባሻገር ሙያዊ ክህሎት እንዲኖራቸው የሚያስችል መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ። ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ÷ የትምህርት ሥርዓቱን ማሻሻያና እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን…

የጤና ሚኒስቴር ከግሎባል ፈንድ ጋር የጤና አገልግሎት ተደራሽነት ለማስፋት ያለመ ውይይት አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ከግሎባል ፈንድ ልኡካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በግሎባል ፈንድ ቀጣይ የሦስት ዓመት ፈንድ ዙሪያ እንደ ሃገር በቀረበው ጥያቄ መሰረት ግራንት ማጠናቀቂያ ላይ ውይይት ለማድረግ ከመጣው ልዑካን ቡድን ጋር…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና እና ሲዳማ ቡና ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት በተካሄደው 14ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና እና ሲዳማ ቡና ድል ቀንቷቸዋል፡፡ 9፡00 ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 1 በሆነ…

በጋምቤላ ክልል ከነገ ጀምሮ የስራ ሰዓት ለውጥ ይደረጋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የስራ ሰዓት ላይ ከነገ ጀምሮ ለውጥ እንደሚደረግ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታወቀ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፒተር ሆው እንደገለጹት÷ በክልሉ የሙቀቱ መጨመር ለስራ…