የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ለትግራይ ክልል የ67 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በትግራይ ክልል በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች እርዳታ ለሚሹ ዜጎች የሚውል የ67 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡
በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሐጂ…