የኢትዮጵያ የዲጂታል ምህዳር ጉዞ በዓለም የዲጂታል ዘርፍ እድገት ተወዳዳሪ እየሆነ ነው – አቶ ሃይሉ አዱኛ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዲጂታል ምህዳር ጉዞ በዓለም አቀፍ የዲጂታል ዘርፍ እድገት ተወዳዳሪ እየሆነ መጥቷል አሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ።
የሚዲያና የሕዝብ ግንኙነት ፎረም የተለያዩ መገናኛ ብዙሃን አመራሮች እና…