Fana: At a Speed of Life!

በሐረሪ ክልል የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የሕዝብን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ሥራዎች እየተከናወኑ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ፡፡ አቶ ኦርዲን እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በሐረሪ ክልል እውን የተደረጉና እየተከናወኑ የሚገኙ…

በቶሮንቶ ዋተር ፍሮንት ማራቶን አትሌት ሹሬ ደምሴ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2025 ቶሮንቶ ዋተር ፍሮንት ማራቶን አትሌት ሹሬ ደምሴ አሸንፋለች። አትሌት ሹሬ ርቀቱን 2 ሰዓት 21 ደቂቃ ከ03 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊ አትሌት አልማዝ ከበደ ደግሞ…

ኢትዮጵያ የግል ኢንቨስትመንትን ለማጠናከር ቁርጠኛ ናት – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግል ኢንቨስትመንትን ለማጠናከር ቁርጠኛ የሆነችው ኢትዮጵያ በትኩረት እየሰራች ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ። ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን የገንዘብ ሚኒስትሩ ከዓለም…

የሕዝብን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2018 በጀት ዓመት መጀመሪያ ሩብ ዓመት የሕዝብን ተጠቃሚነት ይበልጥ ያረጋገጡ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ…

ዲጂታላይዝ የተደረገው የመድኃኒት አቅርቦት ሥርዓት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት አሰራር ሒደትን ዲጂታላይዝ ማድረግ ተችሏል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት 7ኛው ሀገር አቀፍ የመድኃኒት አቅርቦት ሰንሰለት ዓመታዊ ጉባዔ እየተካሄደ ነው፡፡…

የጣና ፎረም ከፊታችን ጥቅምት 14 እስከ 16 ቀን ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)11ኛው የጣና ፎረም ከጥቅምት 14 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በባሕር ዳር እና አዲስ አበባ ከተሞች ይካሄዳል፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩ የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር አምባሳደር ዘሪሁን አበበ በሰጡት መግለጫ ፥ ፎረሙ "አፍሪካ በተለዋዋጩ…

የአዲስ አበባ ከተማ ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ በሩብ ዓመቱ የታቀዱ እና የ90 ቀን አበይት ተግባራት የደረሱበት ደረጃ እንደሚገመገም ከንቲባ አዳነች…

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ለባቡር መሰረተ ልማት ሥራዎች ትልቅ ዕድል ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ለባቡር መሰረተ ልማት ሥራዎች ትልቅ ዕድል ነው አሉ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ም/ዋና ሥራ አስፈጻሚ ስለሺ ካሳ። አቶ ስለሺ እንዳሉት÷ የሕዳሴ ግድብ በአሁኑ ወቅት ሥራ ላይ ለሚገኙ የባቡር…

በዓለም ገበያ ላይ ተወዳዳሪ ለመሆን የባህር በር ጉዳይ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም -ምሁራን

‎አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ ፍትሐዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ከማስጠበቅ የሚመነጭ የብሔራዊ ጥቅም አጀንዳ በመሆኑ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም አሉ የዘርፉ ምሁራን፡፡ ምሁራኑ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ኢትዮጵያ በተፈፀመባት…

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ ያገኘችው እውቅና የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ውጤት ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ያገኘችው ዓለም አቀፍ እውቅና የሁሉም ዜጋ ተሳትፎ ውጤት ነው አሉ የመርሐ ግብሩ የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍርስ ወርቁ (ዶ/ር)፡፡ የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ)…