Fana: At a Speed of Life!

ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ፍትሐዊና ተዓማኒ የምዘና ስርዓት ለመገንባት ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ፍትሐዊና ተዓማኒ የምዘና ስርዓት ለመገንባት ሁሉም ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ የፈተና ብሔራዊ…

ባዮቴክኖሎጂ ለአፍሪካ የምግብ ሉዓላዊነት መሳካት ሞተር ነው – ካኒሺዬስ ካናንጊሬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባዮቴክኖሎጂ ትግበራ ለአፍሪካ የምግብ ሉዓላዊነትና የምግብ ዋስትና መሳካት ዋነኛ ሞተር ነው አሉ የአፍሪካ ግብርና ቴክኖሎጂ ፋውንዴሽን ዋና ዳይሬክተር ካኒሺዬስ ካናንጊሬ (ዶ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥…

በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኮኬይን ደብቃ ለማሳለፍ የሞከረች ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ 500 ግራም ኮኬይን አደንዛዥ ዕጽ ደብቃ ለማሳለፍ የሞከረች ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ዋለች። ሙኪሳ ስቴላ የተባለችው ኡጋንዳዊት ግለሰብ አደንዛዥ ዕጹን በሴቶች የንጽህና መጠበቂያ ውስጥ…

አቶ አደም ፋራህ ለዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ለ1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም በዓሉ…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 263 የህክምና ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ54ኛ ዙር ያስተማራቸውን 263 ተማሪዎች አስመርቋል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የጤና አገልግሎት ጥራት፣ ተደራሽነትና ፍትሃዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የጤና…

ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች ያስተማራቸውን 792 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወለጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን 792 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ተስፋዬ ለማ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ ተመራቂ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ቆይታቸው ያገኙትን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሼኽ ሞሃሙድ ቢን ራሺድ አል መክቱም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዱባይ ገዥ፣ ከተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ምክትል ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ሼኽ ሞሃሙድ ቢን ራሺድ አል መክቱም ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥…

በሆርሙዝ ወሽመጥ የአሜሪካና ኢራን ውጥረትና የነዳጅ ዋጋ መናር..

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ የነዳጅ ንግድ ቁልፍ መስመር የሆነው የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ መዘጋቱን ተከትሎ በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ወታደራዊ ፍጥጫ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ የአሜሪካ ባሕር ሃይል በሆርሙዝ ወሽመጥ በኩል ለሚያልፉ ነዳጅ ጫኝ መርከቦች…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ባዘጋጀው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ባዘጋጀው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡ በመርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ተቀዳሚ ም/ፕሬዚዳንት…

መገናኛ ብዙሃን የሀገርና የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን የሀገርና የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት፡፡ መገናኛ ብዙሃን በሀገር ብሔራዊ ጥቅም ላይ ያላቸውን ሚና የሚዳስስ…