ሀገርን ከድህነት ለማላቀቅ የግብር ከፋዩ ማህበረሰብ ተቀናጅቶ መስራት አስፈላጊ ነው – አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገርን ከድህነት ለማላቀቅና ልማትን ለማረጋገጥ የግብር ከፋዩ ማህበረሰብ ተቀናጅቶ መስራት አስፈላጊ ነው አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘው ተሻገር።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለታማኝ ግብር ከፋዮች ያዘጋጀው የእውቅናና…