Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ምርት የሚያከማቹና የሚሰውሩ ሕገ ወጥ ነጋዴዎችን ለመቆጣጠር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የንግድ ሥርዓቱን ለማዘመን እና ለማሳለጥ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የከተማዋ ንግድ ቢሮ፡፡ በቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሸናፊ ብርሃኑ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የነዋሪዎችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ የምርት…

ከወጪ ንግድ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ባለፉት 6 ወራት ከወጪ ንግድ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አሉ። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የ6 ወራት የንግድ ዘርፍ አፈጻጸም ግምገማ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል። አቤል ጌትነት፣ አሮን ሀይሉ፣ ግዛቸው አማረ እና ታፈረ አሰፋ የፍጻሜ ውድድሩ ተፋላሚዎች ሲሆኑ÷ በሦስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች…

በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ በማስተላለፍ ኢትዮጵያ ከ13 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረው ግለሰብ ተከሰሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕገ ወጥ መንገድ ገንዘብ በማስተላለፍ ኢትዮጵያ ከ13 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረው ግለሰብ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ልዩ ልዩ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ክስ ቀረበበት። ተከሳሹ ነጋሲ ተስፋልደት በ2017…

309 መገናኛ ብዙኃን የማሰራጨት ፈቃድ አግኝተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን በኢትዮጵያ 309 መገናኛ ብዙኃን ተመዝገበውና ፈቃድ አግኝተው እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ አለ። በህግ መሰረት የብሮድካስት አገልግሎት የፈቃድ ሁኔታን የሚወስነው፣ ፈቃድ የሚሰጠው፣ የሚያድሰው እና የሚያግደው…

በቀጣናው ለአየር መንገደኞች አያያዝ መሻሻልና መረጋገጥ ቁርጠኛ የሆነችው ኢትዮጵያ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ዮሐንስ አበራ ኢትዮጵያ በቀጣናው ለአየር መንገደኞች አያያዝ ደህንነት መሻሻል እና መረጋገጥ ቁርጠኛ ናት አሉ ። የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት ከፍተኛ የአቪዬሽን ልዑካን የተገኙበት የአየር…

መልካም አብነቶች በማስፋት ወደ ብልጽግና የሚደረገውን ጉዞ እናፋጥናለን – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ ያሉትን መልካም አብነቶች በማስፋት የቤተሰብና ማህበራዊ ተጠቃሚነትን በማረጋገጥ ወደ ብልጽግና የሚደረገውን ጉዞ እናፋጥናለን አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ኢትዮጵያ የሌላት ውበት፣ ጸጋና ሃብት የለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እኛ ነን ማስተዋል ያቃተን እንጂ ኢትዮጵያ ውስጥ የሌለ ውበት፣ ጸጋ እና ሃብት የለም አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገበታ ለትውልድ ሥራ የመጀመሪያው መዳረሻ የሆነውን ደንቢ ኢኮ ሎጅን በዛሬው ዕለት…

የከተራ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት ከተራ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተከበረ ነው። ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው ወጥተው ወደ ጥምቀተ ባህር በማቅናት ላይ ሲሆኑ የተለያዩ ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች እየተከናወኑ…

በጎንደር ከተማ ወድቆ ያገኙትን አይፎን ስልክ ለባለቤቱ የመለሱት እናት

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዋ ወ/ሮ አገኘሁሽ አሰፋ በጽዳት ባለሙያነት ተቀጥረው መስራት ከጀመሩ 9 ዓመት ሆኗቸዋል። ከዚህ ስራ በሚያገኙት አነስተኛ ደመወዝም ቤተሰባቸውን ያስተዳድራሉ። ወ/ሮ አገኘሁሽ አሰፋ ዛሬ ጠዋት ከተራ እና…