ኢትዮጵያ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ተሞክሮዋን ለአፍሪካ ሀገራት ለማካፈል ዝግጁ ናት – ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ላይ ያላትን ተሞክሮ ለአፍሪካ ሀገራት ለማካፈል ዝግጁ ናት አሉ።
የላይቤሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳራ ቤይሶሎው ኒያቲ የተመራ…