Fana: At a Speed of Life!

ምርጫው በስኬት እንዲከናወን አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል – የአዲስ አበባ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርጫና ድህረ ምርጫ ቀናት በሚከናወኑ የፀጥታ ማስከበር ተግባራት ምርጫው በስኬት እንዲከወን አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ፡፡ በአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በቅድመ ምርጫ የተከናወኑ ተግባራትን ለመገምገም…

ለሀገር ልማት ይበጃል የምንለውን ፓርቲ ለመምረጥ ዝግጁ ነን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርጫው ዕለት ለሀገር ልማት ይበጃል የምንለውን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጅተናል አሉ የሐረር እና ቆቦ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ የሐረር ከተማ ወጣቶች በምርጫው ዕለት ለሀገር ልማት ይበጃል የምንለውን የፖለቲካ ፓርቲ ለመምረጥ ቁርጠኛ መሆናቸውን…

በምርጫ ካርዳችን ለምንፈልገው ፓርቲ ድምጻችንን ለመስጠት ተዘጋጅተናል – የደሴና ታርጫ ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በወሰድነው የምርጫ ካርድ ይጠቅመናል ለምንለው ፓርቲ ድምጻችንን ለመስጠት ተዘጋጅተናል አሉ የደሴና ታርጫ ከተማ ነዋሪዎች፡፡ ነዋሪዎቹ÷ የፊታችን ሰኞ በሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ላይ በንቃት በመሳተፍ ሕገ መንግሥታዊና…

በአፋር ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት ሒደት..

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል በሚገኙ የተለያዩ ምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው። ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አጋዥ የምርጫ ቁሳቁስ የማጓጓዙ ሥራ ቀደም ብሎ በክልሉ የተጀመረ ሲሆን÷ እስከነገ ሙሉ ለሙሉ የማጠናቀቁ ስራ እንደሚከናወን…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ተግባሩን አጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል እያደረገ ያለውን ተግባር አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ 7ኛው…

የምርጫ ቁሳቁሶች በሁሉም የምርጫ ክልሎች ደርሰዋል – ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ቁሳቁሶች በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች በሚገኙ የምርጫ ክልሎች ደርሰዋል አለ። የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተከናወኑ የዝግጅት ተግባራትና ቀጣይ ሂደቶች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሀን…

ብልፅግና ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሸጋገሩ ባሕር ዳር ሕያው ምስክር ናት – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ለማሸጋገሩ ባሕር ዳር ሕያው ምስክር ናት አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት በባሕር ዳር ከተማ…

ያላ የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ለግዙፍ አግሮ ኢንዱስትሪዎች መስፋፋት በር ከፋች ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ በጋሞ ዞን የተገነባውን ያላ የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል። ርዕሰ መስተደድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ፋብሪካው ለአካባቢው አርሶ አደሮችና ወጣቶች…

ብልፅግና ፓርቲ በአርባ ምንጭ ከተማ የምርጫ ቅስቀሳ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ከተማ የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያ መርሐ ግብር አካሂዷል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባል ጥላሁን ከበደ በዚህ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት÷…