Fana: At a Speed of Life!

ኢንዱስትሪ፤ የአምስት ዓመት ጉዞ እና የተገቡ ቃሎች አፈጻጸም

የመደመር መንግሥት በ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ካቀረባቸው ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሶሶዎች መካከል አንዱ የማምረቻው እና የኢንዱስትሪ ዘርፍ ነበር። የብልፅግና ፓርቲ የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ምርታማነት ማሳደግ፣ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር…

የሕገ ወጡ ህወሓት ቡድን አስገዳጅ አፈሳ የቡድኑ ተቀባይነት ማክተሙን ያሳያል – የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕገ ወጡ ህወሓት ቡድን የአስገዳጅ አፈሳ እና የእገታ ድርጊቶች የቡድኑ ተቀባይነት ሙሉ በሙሉ ማክተሙን ያመላከተ ነው አሉ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች። ባለሙያዎቹ በትግራይ ክልል የተለያዩ የግል ጥቅሞችንና ፍላጎቶችን ለማሳካት ሲባል…

ኪነ-ጥበብ ለሀገር …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስሜትን፣ እሳቤን፣ ፍልስፍን እና እውነታን በውብ ድምፅ፣ ምስል፣ ቃላት ወይም እንቅስቃሴ መግለጫ የሆነው ኪነ-ጥበብ የየዘመኑን ባህል፡ ታሪክ፡ አኗኗርና ፖለቲካዊ እውነታዎች ቀጣይ ትውልድ ከሚረዳባቸውና ትምህርት ከሚወስድባቸው መንገዶች ቀዳሚው ነው፡፡…

አልቫሮ አርቤሎአ የፉልሃም አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዙ ክለብ ፉልሃም አልቫሮ አርቤሎአን የክለቡ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ መሰረትም አልቫሮ አርቤሎአ አሰልጣኝ ማርኮ ሲልቫን በመተካት በክራቨን ኮቴጅ የሚያቆየውን የ3 ዓመት ኮንትራት ተፈራርሟል፡፡ የ43 ዓመቱ…

የብዙ ሙያዎች መገኛ ውትድርና …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውትድርና የብዙ ሙያዎች መገኛ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት። ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የመከላከያ ስፖርትና ኪነ-ጥበባት ማዕከልን አጠቃላይ እንቅስቃሴና የልማት…

ሕዝቡ የሰጠን ባዶ ቼክ ነው፤ በታማኝነት ማገልገል የኛ ኃላፊነት ይሆናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሕዝቡ የሰጠን ባዶ ቼክ ነው፤ በታማኝነት ማገልገል የኛ ኃላፊነት ይሆናል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰጡት ማብራሪያ፥…

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤቱ አባላት ለተሱላቸው…

የዘንድሮ ምርጫ ለመማር ፈቃድ ላለው ለየትኛውም የፖለቲካ አካል ትልቅ ትምህርት የሰጠ ዘርፈ ብዙ መልእክቶች የያዘ የኢትዮጵያን ህዝብ እንቆቅልሽ፣ የህዝቡ እምነት በምን ያህል ደረጃ የተለያየ መሆኑን ያየንበት ነው። አትደግፉ፣ አትምረጡ፣ አትመዝገቡ ተብለው ህዝቡ ማሥፈራሪያዎቹን…

ብሔራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ያሉ እምቅ ሃብቶችን በመለየት ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል የብሔራዊ አምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ተደርጓል። ጥናቱ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች እና የተቋማት ኃላፊዎች በተገኙበት ነው…

ም/ቤቱ ለሰላምና ዴሞክራሲ ግንባታ ወሳኝ የሆኑ በርካታ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል – አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፉት 5 ዓመታት ለሰላምና ዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ወሳኝ የሆኑ በርካታ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ። አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ ባለፉት 5 ዓመታት የተከናወኑ የተለያዩ…

በድሬዳዋ ከ56 ሺህ በላይ ዜጎችን ከተረጂነት ማላቀቅ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የሥራ ዘመን 5ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ጉባዔውን እያካሄደ ነው። የአስተዳደሩ ከንቲባ ከድር ጁሃር በዚህ ወቅት እንዳሉት ፥ በ2018 በጀት ዓመት በተከናወኑ ሥራዎች ዘርፈ ብዙ ስኬቶች ተመዝግበዋል፡፡ በዓመቱ…