ዓለምአቀፋዊ ዜና ፕሬዚዳንት ሺ ጂፒንግ ለ3ኛ ጊዜ ቻይናን እንዲመሩ ተመረጡ Tamrat Bishaw Oct 23, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ለሦስተኛ ጊዜ ሀገራቸውን እንዲመሩ ተመርጠዋል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ መመረጣቸውን ተከትሎም አዲሱን ካቢኔያቸውን ማዋቀራቸው ተሰምቷል፡፡ ፕሬዚዳንት ሺ÷ ከቀድሞው የቻይና ኮሚኒስት መሪ ማኦ ዜዱንግ በኋላ የሀገሪቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት ሶስተኛ ዙር ጦርነት መክፈቱን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊገነዘብ ይገባል – አምባሳደር አደም መሀመድ Tamrat Bishaw Oct 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በኢትዮጵያ ላይ ሶስተኛ ዙር ጦርነት መክፈቱን ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊገነዘብ እንደሚገባ በቱርክ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር አደም መሀመድ ገለጹ። አምባሳደር አደም መሀመድ በኢትዮጵያ ወቅታዊና ሀገራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ዘነበ ከበደ ከተመድ የሰብአዊ መብቶች ቢሮ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ Tamrat Bishaw Oct 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ዘነበ ከበደ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ቢሮ ከፍተኛ ኮሚሽነር ቮልከር ተርክ ጋር ውይይት አደረጉ። አምባሳደር ዘነበ ከኮሚሽነር ተርክ ጋር በነበራቸው ቆይታ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአውሮፓ ህብረት መሪዎች በጋዝ ዋጋ ማሻሻያ ላይ ሳይስማሙ መቅረታቸው ተገለጸ Tamrat Bishaw Oct 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት መሪዎች በጋዝ ዋጋ ማሻሻያ ላይ ስምምነት ላይ ሳይደርሱ መቅረታቸው ተገልጿል፡፡ በአንጻሩ አባል ሀገራቱ ለኃይል ቀውሱ የጋራ መፍትሄዎችን ለመፈለግ ፈቃደኞች መሆናቸው ነው የተመላከተው፡፡ የአውሮፓ ህብረት ም/ቤት ፕሬዚዳንት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ኢራን በእንግሊዝ ባለስልጣናት እና ተቋማት ላይ ማዕቀብ ጣለች Tamrat Bishaw Oct 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ሽብርተኝነትን ደግፈዋል ባለቻቸው የእንግሊዝ ባለስልጣናት እና ተቋማት ላይ ማዕቀብ ጣለች። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሽብርተኝነትን እና አሸባሪ ቡድኖችን በመደገፍ፣ በማነሳሳት፣ ጥቃትን እና ጥላቻን በመቀስቀስ እና በሰብአዊ መብት ጥሰት…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል በቡና ልማት ለሚሰሩ አካላት የዕውቅና እና የምስጋና ሥነ-ስርዓት ተካሄደ Tamrat Bishaw Oct 18, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ለ45 ቡና አምራቾች ፣ ላኪዎች ፣ ተቋማት እና ባለሙያዎች የዕውቅና እና የምስጋና ሥነ- ስርዓት ተካሄደ። በ2014 በጀት ዓመት 27 ሺህ ቶን የታጠበ እና ያልታጠበ ቡና ከክልሉ ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረብ የቻለ ሲሆን ከዚህም 109…
የሀገር ውስጥ ዜና በገበታ ለሐረር ጁገል የዓለም ቅርስ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ ተሰበሰበ Tamrat Bishaw Oct 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረር ጁገል ቅርስን በተቀናጀ መልኩ ለመጠበቅ ገበታ ለሐረር ጁገል የዓለም ቅርስ በሚል በተጀመረው የገቢ አሰባሰብ እስካሁን ከ3 ሚሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ አብዱልባሲጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓትን እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ከፍለን ለመታገል ዝግጁ ነን – በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች Tamrat Bishaw Oct 15, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድንን እስከ ሕይወት መስዋዕትነት ከፍለን ለመታገል ዝግጁ ነን ሲሉ በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጅ የማህበረሰብ ተወካዮች ተናገሩ፡፡ አሸባሪው ህወሓትን ማገዝ የትግራይ ሕዝብ ስቃይ እንዲራዘምና የትግራይ ወጣት አላስፈላጊ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ለተሠማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች የ100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ Tamrat Bishaw Oct 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳሽን ባንክ በሶማሌ ክልል በጥቃቅንና አነስተኛ ሥራዎች ለተሠማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች በብድር የሚሰጥ 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ባንኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ፣ የክልሉ የክህሎትና የሥራ ዕድል ፈጠራ ቢሮ ኃላፊ ሁሴን ጌዲ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ መንግሥት በባርቲን ግዛት በተከሰተ ፍንዳታ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ Tamrat Bishaw Oct 15, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት ትናንት በቱርክ ባርቲን ግዛት በድንጋይ ከሰል ማውጫ ላይ በተከሰተ ፍንዳታ ምክንያት በደረሰው ጉዳት የተሰማው ጥልቅ ሀዘን ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት በአደጋው ምክንያት ለደረሰው ጉዳት…