Fana: At a Speed of Life!

ከሰሜን ወሎና አካባቢው በአሸባሪው ህወሓት ተፈናቅለው የነበሩ ወገኖች ወደ ቀያቸው እየተመለሱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአላማጣ፣ ቆቦ፣ ዋጃ እና ባላ እንዲሁም ከሌሎች አካባቢዎች በአሸባሪው ህወሓት ተፈናቅለው በጃራ መጠለያ ካምፕ የነበሩ 30 ሺህ 400 ወገኖች ወደ ቀያቸው መመለስ ጀምረዋል፡፡ ሃብትና ንብረታቸው በሽብር ቡድኑ በመዘረፉ መንግሥት ቀጣይነት ያለው…

በአዲስ አበባ በሚካሄደው አህጉር አቀፍ የወጣቶች ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ እንግዶች እየገቡ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለእንግዶቹ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ሃላፊዎች እና ሚኒስትሮች ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመገኘት አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተለያዩ የአፍሪካ ገገራት ልዑካን ፣ ወጣቶች እና የቀድሞ ፓን አፍሪካኒዝም አቀንቃኝ ቤተሰቦች በጉባኤው…

የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ለ4ኛ ጊዜ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ለ4ኛ ጊዜ የሰንጋ እና የአይነት ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉን ያስረከቡት የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሃርቢ ቡህ ህዝቡ ሁልጊዜም ለሃገር ክብር ከሚዋደቀው የኢትዮጵያ ሰራዊት ጎን…

የህልውና ማስከበሩ በልማት ሊደገፍ እንደሚገባ ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጽኑ መሰረት ላይ የተገነባች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የህልውና ማስከበሩ በልማት ሊደገፍ ይገባል ሲሉ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ። ዶክተር ይልቃል በክልሉ ሦስት ዞኖች እየተከናወኑ ያሉ የግብርና…

ዓለማችን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ ከፍተኛ ተግዳሮቶች ተጋርጠውባታል – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለማችን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ የማይገመቱ እና አደገኛ ችግሮች ተጋርጠውባታል ሲሉ የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ሞስኮ በሚካሄደው የቫልዳይ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር ÷ አሁን ላይ…

የአመራሩን የተግባር አንድነት ለማጠናከር ሰፊ ጥረት ማድረጉን የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአመራሩን የተግባር አንድነት ለማጠናከር ሰፊ ጥረት መደረጉን የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቃዱ ተሰማ ተናገሩ፡፡ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና የፓርቲ የ2015 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈፈፃፀም ግምገማ በአዳማ…

ተመድ ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን ማሻሻያ እንዲያደርግ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን የተሻሻለ፣ ብቁ እና ሊተገበር የሚችል ማሻሻያዎችን እንዲያደርግ ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትናንት የተከበረውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ቀን አስመልክቶ…

የቫይታሚን ሲ የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 14 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍራፍሬና አትክልት የሚገኘው ቫይታሚን ሲ የሰውነታችንን በሽታ የመከላከል አቅም ለማሳደግ ይረዳል። ቫይታሚን ሲ የደም ግፊት መቀነስን ጨምሮ ብዙ የጤና ጠቀሜታዎች አሉት። ቫይታሚን ሲ ሰውነት ማምረት የማይችለው አስፈላጊ ቫይታሚን ሲሆን፥…

የመከላከያ ሰራዊት ቀንን በማስመልከት የተዘጋጀ የፎቶ ዐውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ቀንን አስመልክቶ የተለያዩ ሁነቶች እየተካሄዱ ነው፡፡ በዛሬው ዕለትም “የጥንካሬያችን ምንጭ ህዝባችን ነው” በሚል መሪ ቃል የሰራዊቱን ቀን በማስመልከት የተዘጋጀው የፎቶ ዐውደ ርዕይ ተመርቆ ተከፍቷል፡፡…

ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያደረገ ስብሰባ በጂቡቲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምትሳተፍበት ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያደረገ ስብሰባ በጂቡቲ እየተካሄደ ነው፡፡ ስብሰባው የጅቡቲው ፕሬዝዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ በይፋ አስጀምረዋል፡፡ በሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዷለም የተመራ ልዑክ በስብሰባው…