በጋዛ የተኩስ አቁም ዙሪያ ላይ የቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በፀጥታው ምክር ቤት ውድቅ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዛ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ የተዘጋጀውና በአሜሪካ አማካኝነት የቀረበው ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት ውድቅ መደረጉ ተገለጸ፡፡
የፀጥታው ምክር ቤት በኒውዮርክ በሚገኘው የመንግስታቱ ድርጅት ዋና መስሪያ ቤት…