Fana: At a Speed of Life!

ሁለት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፎቶ በመነሳት ላይ ሳሉ ወንዝ ውስጥ ወድቀው ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለት የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፎቶ በመነሳት ላይ ሳሉ ወንዝ ውስጥ በመውደቃቸው ህይወታቸው ማለፉ ተገለጸ፡፡ በወላይታ ሶዶ ከተማ ሁምቦ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በሚገኝ ወንዝ ውስጥ ነው አደጋው የተከሰተው፡፡ ሁለቱ የወላይታ ሶዶ…

በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት በአሶሳ ከተማ የተሰሩ ቤቶች እና የመማሪያ ክፍሎች ለማህበረሰቡ ተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 30 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በበጎ ፈቃድ መርሐ ግብር የተሰሩ ቤቶች እና ትምህርት ቤቶች ለማህበረሰኑ ተላልፈዋል። ትምህርት ቤቱ የትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ አካል የሆነው በአሶሳ ዞን ኡራ…

በዓሉን በአግባቡ ብንጠቀምበት አሰባሰቢ ትርክቶችን ለማጉላት ይጠቅማል- የበዓሉ ታዳሚዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓልን በአግባቡ ብንጠቀምበት አሰባሰቢ ትርክቶችን ለማጉላት ይጠቅማል ሲሉ በጅግጅጋ በዓሉን ለመታደም የተገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ገለፁ።   ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የበአሉ ታዳሚዎች…

ኮርፖሬሽኑ ለአማራ ክልል 75 ትራክተሮችን ሊያስረክብ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን ለአማራ ክልል 75 ትራክተሮችን ላስረክብ ነው አለ።   የኮርፖሬሽኑ የእርሻ ዘርፍ አቅርቦትና የሜካናይዜሽን አገልግሎት ዘርፍ ስራ አስፈጻሚ አቶ መንግስቱ ክፍሌ ትራክተሮቹን ለማስረከብ…

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለመጀመሪያ ጊዜ የኢንቨስትመንት ባንክ ፍቃድ ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የካፒታል ገበያ እንቅስቃሴን ለማስጀመር የጸደቀውን አዋጅ ወደ ተግባር የመቀየርና…

የሩሲያ-ህንድ ንግድ ልውውጥ ከዕቅድ በላይ መሳካቱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ-ህንድ ንግድ ልውውጥ በፕሬዚዳንት ፑቲን እና ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከተቀመጠው ግብ በላይ መሳካቱ ተገልጿል፡፡   በህንድ እና በሩሲያ መካከል ያለው ግንኙነት ውስብስብ የሆነ የጂኦፖለቲካዊ ከባቢ ቢኖርም እያደገ መምጣቱ…

ኮሚሽኑ ከስምንት ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሰብዓዊ ድጋፍ ሊያሰራጭ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ከ8 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሰብዓዊ ድጋፍ ሊያሰራጭ መሆኑን ገልጿል፡፡ መንግስት ለሶስተኛ ዙር የቅድሚያ ቅድሚያ የሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች እርዳታውን ለማሰራጨት ዝግጅቱን…

ይህ የበዓል ዋዜማ ምሽት ከዚህ ቀደም የነበረውን የፍቅር፣ የሰላምና የአብሮነት እሴት ወደነበረበት እንዲመለስ ቃል የምንገባበት ነው – አቶ አገኘሁ…

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ይህ የበዓል ዋዜማ ምሽት ከዚህ ቀደም በUገራችን የነበረውን የፍቅር፣ የሰላምና የአብሮነት እሴት ወደነበረበት እንዲመለስ ቃል የምንገባበት ነው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ 18ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጅግጅጋ ከተማ በእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊኢትዮጵያ ክልል በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ‘ታይዋን’ ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አበርክቷል፡፡   ድጋፉን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንደሻው…

በፕሪሚየር ሊጉ መቻል እና ባህር ዳር ከተማ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 28 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰባተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው እለት ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል።   ቀደም ብሎ በተካሄደ ጨዋታ መቻል ከአዳማ ከተማ ተገናኝተዋል።   አዳማ ከተማ ጨዋታውን በቢኒያም አይተን ጎል…