Fana: At a Speed of Life!

የብሪክስ ልማት ባንክ የንግድ ልውውጡን በሀገር ውስጥ መገበያያ ገንዘብ ለማስፋፋት ማቀዱ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪክስ የተቋቋመው አዲስ ልማት ባንክ የንግድ ልውውጡን በአባል ሀገራቱ መገበያያ ገንዘብ ማድረግ እንዳለበት የደቡብ አፍሪካ የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ። የሀገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር ኢኖክ ጎዶንግዋና ምዕራባውያን በመስራቿ ሩሲያ ላይ የጣሉት ማዕቀብ…

አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ወጣቶች ለሰላምና ልማት ግንባታ የድርሻቸውን እንዲወጡ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ወጣቶች የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግና የልማት ግንባታን ለማፋጠን የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ገለጹ። ዓለም አቀፍ የወጣቶች ቀን ዛሬ በመቀሌ ከተማ…

በፕርሚየር ሊጉ የመጀመሪያ ጨዋታው አርሰናል ኖቲንግሀም ፎረስትን 2 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023/24 የውድድር ዓመት በመጀመሪያ ሳምንት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ የመጀመሪያ ጨዋታውን ከኖቲንግሀም ፎረስት ጋር ያደረገው አርሰናል 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የአርሰናልን የማሸነፊያ ግቦች ኤዲ ኒኪታህ እና ቡካዩ ሳካ ከመረብ…

የአዲስ አበባ ከተማ ካቢኔ የጤና ማዕከል የቦታ ጥያቄ ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 12 ሆስፒታሎች በጋራ የጤና መንደር ለመገንባት ባቀረቡት የመሬት ጥያቄ ላይ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የአስተዳደሩ ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው 3ኛ ዓመት 2ኛ መደበኛ ስብሰባ የ2015 ዓመታዊ ስራ…

የላፕሴት ፕሮጀክትን ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ ሥራዎችን ማፋጠን እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሙ ፖርት-ደቡብ ሱዳን-ኢትዮጵያ ትራንስፖርት (ላፕሴት) ፕሮጀክትን ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ ሥራዎችን ማፋጠን እንደሚያስፈልግ ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በኬንያ…

በአቡራሞ ወረዳ ለሚገነባ ቤተ-መጻሕፍት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱሪዝም ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አቡራሞ ወረዳ ለሚገነባ ቤተ-መጻሕፍት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል፡፡ የመሠረት ድንጋዩ የተቀመጠው በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን እና በቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ነው፡፡…

የአማዞን አካባቢ ሀገራት የደን ጭፍጨፋን ለማስቆም በጠሩት ስብሰባ መስማማት አልቻሉም

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምንት የደቡብ አሜሪካ ሀገራት በብራዚል ባካሄዱት ስብሰባ ለአደጋ ተጋላጭ የሆነውን አማዞን ደንን ከጭፍጨፋ ለመታደግ በጋራ ግብ ላይ መስማማት እንዳልቻሉ ተገልጿል። የአማዞን የትብብር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኤ ሲ ቲ ኦ) አባል ሀገራት ከአስር ዓመት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀጥሎ ባለው የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትን የማጠናከር ስራ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሩዋንዳ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ቪንሴንት ቢሩታን ዛሬ ጠዋት በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። በውይይታቸውም…

የኢጋድ አባል ሀገራት የበረሃ አንበጣ ወረራን በጋራ እንዲቆጣጠሩ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት አባል ሀገራት የበረሃ አንበጣ ወረራን በጋራ እንዲቆጣጠሩ አሳስቧል። የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ጉባኤ በፈረንጆቹ ነሐሴ 9 ቀን 2023 በኬንያ ናይሮቢ…

ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር እንደምትሠራ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሩሲያ ፌዴሬሽን አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ዘርፈ ብዙ ግንኙነት ለማጠናከር እንደምትሠራ ገለጹ፡፡ በሴንት ፒተርስበርግ የተደረገውን የሩሲያና አፍሪካ ጉባዔ በተመለከተ አምባሳደሩ ማብራሪያ ሰጥተዋል።…