ሕወሓት ስልጣን ካጣ በኋላ ‘የጸጥታ ኃይል መምሪያ’ የሚል ዘርፍ አደራጅቶ ለሽብር ሲንቀሳቀስ ቆይቷል – ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራት (ሕወሓት) በማዕከላዊ መንግስቱ ያለውን ስልጣን ካጣ በኋላ ወደ ትግራይ ክልል በመሄድ 2011 ዓ.ም 'የጸጥታ ኃይል መምሪያ' የሚል ዘርፍ አድራጅቶ ለሽብር ተግባር ሲዘጋጅ መቆየቱን የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ገለጸ።…