Fana: At a Speed of Life!

34 የባቡር ካፒቴኖች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር 34 የባቡር ካፒቴኖችን አስመርቋል። ካፒቴኖቹ ለሁለት ዓመታት ሥልጠና ያገኙ ሲሆን ለ6 ወራት ወደ ቻይና አቅንተው የተግባር ልምምድ ማድረጋቸው ተገልጿል። CCEC እና CERC የተሰኙት…

የሕግ ማሻሻያዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት ለተሰሩት ሥራዎች ምሰሶዎች ናቸው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሕግ ማሻሻያዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት ለተከወኑት የኢትዮጵያ የብልጽግና ራዕይ ሥራዎች ምሰሶዎች መሆናቸውን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን…

ህብረተሰቡ ሃሰተኛ መረጃ በመሠራጨት ላይ መሆኑን አውቆ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጀለኞች ቡድን ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀድሞ የግል የኢሜይል አድራሻ የተላከ በማስመሰል መረጃ በመጠየቅ እና ሐሰተኛ ምላሽ በመስጠት ላይ መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ፅህፈት ቤቱ ህብረተሰቡ ሐሰተኛ መረጃ በመሠራጨት…

የኢፌዴሪ ባህር ኃይል አዲስ ዓርማና የደንብ ልብስ አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ባህር ኃይል አዲስ ዓርማ እና የደንብ ልብስ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ለመሠረታዊ የባህርተኞች ማሠልጠኛ ማዕከል ግንባታ በቢሾፍቱ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።…

የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን "መረጃ ለህዝብ ጥቅም በሚል መሪ ሃሳብ" እየተከበረ ነው። ዛሬ እየተከበረ ባለው የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን የሚዲያ አካላት እና ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው ። ጋዜጠኞች ከስጋት ነፃ ሆነው የሚሰሩበት እና…

አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በኳታር ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የኢፌዴሪ አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በኳታር የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኃላፊ ኢማን ኤሪይቃት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በኳታር በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞችን ጉዳይ በተመለከተ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል…

ምርጫውን በሠላማዊ መንገድ ለማከናወን የለውጥ ስራዎች ተሰርተዋል – አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛውን ሃገራዊ ምርጫ ሠላማዊ በሆነ መንገድ ለማካሄድ የተለያዩ የለውጥ ስራዎች መከናወናቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ-ጉባኤው የስድስተኛውን ሃገራዊ ምርጫ ቅድመ-ዝግጅት አስመልክቶ ከአፍሪካ ሕብረት…

ፕሬዚዳንት ፋርማጆ የኢትዮጵያን እና ሶማሊያን ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቡዱልፈታህ አብዱላሂ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሀመድ ፋርማጆ አቅርበዋል። በዚህ ወቅትም ፕሬዚዳንት ፋርማጆ የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም…

የአፍሪካ ልማት ፈንድ በኢትዮጵያ ለህጻናት የተመጣጠነ ምግብ ለማቅረብ 31 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ልማት ፈንድ በኢትዮጵያ ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት የተመጣጠነ ምግብ ለማቅረብና መቀንጨርን ለመከላከል 31 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ። ድጋፉ ከአምስት ዓመት በታች ለሆናቸው ህፃናት የሚቀርበውን ዘርፈ ብዙ የተመጣጠነ…

አሚሶም ለሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የኢትዮጵያ ወታደሮች የክብር ሜዳልያ ሸለመ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል (አሚሶም) ስር የሚገኙ የኢትዮጵያ ወታደሮች በሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ላበረከቱት አስተዋጽኦ የክብር ሜዳልያ ተሸላሚ ሆኑ፡፡ ሽልማቱ ኢትዮጵያውያን ወታደሮች በሶማሊያ በነበራቸው…