የሀገር ውስጥ ዜና 34 የባቡር ካፒቴኖች ተመረቁ Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጂቡቲ የባቡር ትራንስፖርት አክሲዮን ማኅበር 34 የባቡር ካፒቴኖችን አስመርቋል። ካፒቴኖቹ ለሁለት ዓመታት ሥልጠና ያገኙ ሲሆን ለ6 ወራት ወደ ቻይና አቅንተው የተግባር ልምምድ ማድረጋቸው ተገልጿል። CCEC እና CERC የተሰኙት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕግ ማሻሻያዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት ለተሰሩት ሥራዎች ምሰሶዎች ናቸው – ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሕግ ማሻሻያዎች ባለፉት ሦስት ዓመታት ለተከወኑት የኢትዮጵያ የብልጽግና ራዕይ ሥራዎች ምሰሶዎች መሆናቸውን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን…
የሀገር ውስጥ ዜና ህብረተሰቡ ሃሰተኛ መረጃ በመሠራጨት ላይ መሆኑን አውቆ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጀለኞች ቡድን ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የቀድሞ የግል የኢሜይል አድራሻ የተላከ በማስመሰል መረጃ በመጠየቅ እና ሐሰተኛ ምላሽ በመስጠት ላይ መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ፅህፈት ቤቱ ህብረተሰቡ ሐሰተኛ መረጃ በመሠራጨት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢፌዴሪ ባህር ኃይል አዲስ ዓርማና የደንብ ልብስ አስመረቀ Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ባህር ኃይል አዲስ ዓርማ እና የደንብ ልብስ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ ለመሠረታዊ የባህርተኞች ማሠልጠኛ ማዕከል ግንባታ በቢሾፍቱ የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን እየተከበረ ነው Tibebu Kebede May 4, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን "መረጃ ለህዝብ ጥቅም በሚል መሪ ሃሳብ" እየተከበረ ነው። ዛሬ እየተከበረ ባለው የዓለም የፕረስ ነፃነት ቀን የሚዲያ አካላት እና ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው ። ጋዜጠኞች ከስጋት ነፃ ሆነው የሚሰሩበት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በኳታር ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኃላፊ ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede May 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር የኢፌዴሪ አምባሳደር ሳሚያ ዘካሪያ በኳታር የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ኃላፊ ኢማን ኤሪይቃት ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም በኳታር በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሰራተኞችን ጉዳይ በተመለከተ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል…
የሀገር ውስጥ ዜና ምርጫውን በሠላማዊ መንገድ ለማከናወን የለውጥ ስራዎች ተሰርተዋል – አቶ ታገሰ ጫፎ Tibebu Kebede May 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛውን ሃገራዊ ምርጫ ሠላማዊ በሆነ መንገድ ለማካሄድ የተለያዩ የለውጥ ስራዎች መከናወናቸውን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ-ጉባኤው የስድስተኛውን ሃገራዊ ምርጫ ቅድመ-ዝግጅት አስመልክቶ ከአፍሪካ ሕብረት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ፋርማጆ የኢትዮጵያን እና ሶማሊያን ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታወቁ Tibebu Kebede May 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሊያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አቡዱልፈታህ አብዱላሂ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሶማሊያው ፕሬዚዳንት መሀመድ ፋርማጆ አቅርበዋል። በዚህ ወቅትም ፕሬዚዳንት ፋርማጆ የሁለቱን ሃገራት ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰሩ አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ልማት ፈንድ በኢትዮጵያ ለህጻናት የተመጣጠነ ምግብ ለማቅረብ 31 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ Tibebu Kebede May 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ልማት ፈንድ በኢትዮጵያ ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት የተመጣጠነ ምግብ ለማቅረብና መቀንጨርን ለመከላከል 31 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አፀደቀ። ድጋፉ ከአምስት ዓመት በታች ለሆናቸው ህፃናት የሚቀርበውን ዘርፈ ብዙ የተመጣጠነ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሚሶም ለሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የኢትዮጵያ ወታደሮች የክብር ሜዳልያ ሸለመ Tibebu Kebede May 3, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ የአፍሪካ ህብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል (አሚሶም) ስር የሚገኙ የኢትዮጵያ ወታደሮች በሶማሊያ ሰላምና መረጋጋት እንዲሰፍን ላበረከቱት አስተዋጽኦ የክብር ሜዳልያ ተሸላሚ ሆኑ፡፡ ሽልማቱ ኢትዮጵያውያን ወታደሮች በሶማሊያ በነበራቸው…