የሀገር ውስጥ ዜና አርቲስት መስፍን ጌታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ Tibebu Kebede Apr 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)- አርቲስት መስፍን ጌታቸው በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ በኮቪድ-19 ምክንያት በተወለደ በ50 አመቱ ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል። አርቲስት መስፍን ጌታቸው በርካታ የጥበብ ስራዎችን በድርሰት፣ በአዘጋጅነት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን የሚያግዙ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተመረቁ Tibebu Kebede Apr 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ለችግር የተጋለጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የተለያዩ ድጋፎችን የሚያደርጉ 1 ሺህ 100 በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች ተመረቁ። የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከሰላም ሚኒስትር ጋር በመተባበር ለአንድ ወር ያሰለጠናቸውን በጎፈቃደኛ ወጣቶችነው…
ስፓርት አርባምንጭ ከተማ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ መመለሱን አረጋገጠ Tibebu Kebede Apr 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አርባምንጭ ከተማ ወደ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን በዛሬው ዕለት አረጋግጧል። በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ሐ ተወዳዳሪ የሆነው አርባምንጭ ከተማ የ21ኛ ሳምንት ጨዋታውን ነገ የሚያደርግ ቢሆንም ተከታዩ ኮልፌ በቡታጅራ መሸነፉን ተከትሎ ወደ 2014 የኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፌዴራል ፖሊስ 600 የአድማ ብተና አመራሮችና ፀረ-ፈንጅ ሰልጣኞችን አስመረቀ Tibebu Kebede Apr 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በአዋሽ 7 ማሰልጠኛ ሲያሰለጥናቸው የነበሩ 600 የመጀመሪያ ዙር ከፍተኛና መካከለኛ የአድማ ብተና አመራሮችና መሰረታዊ የ4ኛ ዙር የፀረ-ፈንጅ ሰልጣኞችን አስመረቀ። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ በነጻነት የመልማት መብት ነው- ዶ/ር ኢንጂነር ስለሺ Tibebu Kebede Apr 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ በነጻነት የመልማት መብት በመሆኑ ሁሉም ኢትዮጵያዊ የጋራ አንድነት እና መግባባት ሊኖረው እና በጋራ በመቆም ከዳር ሊይደርሰው እንደሚገባ የውሃ፣መስኖ እና ኤሌክትሪክ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ክቡር ስለሺ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኦሮሚያ ክልል በ2014 ዓ.ም የምርት ዘመን ከ198 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ ታቅዷል-ቢሮው Tibebu Kebede Apr 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል በ2014 ዓ.ም የምርት ዘመን ከ198 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ለመሰብሰብ ማቀዱን የኦሮሚያ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አስታውቋል ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ዳባ ደበሌ የክልሉን የ2013 ዓ.ም የግብርና ስራ እንቅስቃሴን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር መንገዱ በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ የተጓዦችን የምርመራና የክትባት መረጃ የሚይዝ መተግባሪያ መጠቀም ጀመረ Tibebu Kebede Apr 25, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተጓዦችን የምርመራና የክትባት መረጃ የሚይዝ መተግባሪያ በመጠቀም በአፍሪካ የመጀመሪያው ሆነ። አየር መንገዱ የአለም አቀፉ የአየር ትራንስፖርት ማህበር ጉዞ ማለፊያ የሆነውን የሞባይል መተግበሪያ በመጠቀም ከአህጉሪቱ ቀዳሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ100 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የእንስሳት መድኃኒት ፋብሪካ ተመረቀ Tibebu Kebede Apr 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲቲዩት ከ100 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በቢሾፍቱ ያስገነባው የእንስሳት መድኃኒት ፋብሪካ ተመረቀ። የፋብሪካው ወደ ስራ መግባት ሃገሪቱ ለእንስሳት መድኀኒት የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ይቀንሳል…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራሊዝም ስርአቱ የአተገባበር ችግር በዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ላይ እንከን ፈጥሯል – የሰላም ሚኒስቴር Tibebu Kebede Apr 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የነበረው የፌዴራሊዝም ስርዓት የአተገባበር ችግር በሃገሪቷ ትክክለኛ የዴሞክራሲ ስርአት እንዳይገነባ እንከን ሆኖ መቆየቱን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀው የፌዴራሊዝምና የሰላም ግንባታ ላይ ያተኮረ ውይይት በአዳማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊና ቀጠናዊ፣ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ የተሰጠ መግለጫ Tibebu Kebede Apr 24, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊና ቀጠናዊ፣ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በመምከር መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ከሦስት ዓመታት በፊት ወደ ለውጥ ጎዳና የገባነው በመንገዱ ላይ ችግሮች አይገጥሙንም…