Fana: At a Speed of Life!

ሀገር አቀፍ የ“እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ” ንቅናቄ በትምህርት ቤቶች በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) “የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዳይቋረጥ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛዬን እጠቀማለሁ" በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የ“እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ” ንቅናቄ በትምህርት ቤቶች በይፋ ተጀምሯል። ንቅናቄውን የትምህርት ሚኒስቴር ከጤና ሚኒስቴር፣ ከህብረተሰብ…

የመከላከያ ሰራዊቱን ስም ሲያጠለሸና የሀገርን አንድነት አደጋ የሚጥል መረጃ በማህበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጭ የነበረው ግለሰብ በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ሊወጣ ሲል…

አዲስ አበባ ፣ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሰራዊቱን ስም ሲያጠለሽ የነበረና የሀገርን አንድነት አደጋ ውስጥ የሚጥል የጥላቻና የሃሰት መረጃ በማህበራዊ ሚዲያ ሲያሰራጭ የነበረው ግለሰብ በህገ ወጥ መንገድ ከሀገር ለመውጣት ሲሞክር በቁጥጥር ሾር ዋለ፡፡ ሌሎች ከሀገር ሊወጡ የነበሩና…

የታላቁ ህዳሴ ግድብ ድርድር ተገቢ በሆነ መልኩ በአፍሪካ ህብረት መሪነት እንዲቀጥል ኢትዮጵያ አሳስባለች- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ  የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ስራዎችን በተመለከተ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። አምባሳደር ዲና ሙፍቲ በመግለጫቸው በትግራይ ክልል የሠብአዊ አቅርቦቱ ተጠናክሮ መቀጠሉን ገልፀዋል። የደቡብ…

በቦርዱ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፖርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ላይ ማሻሻያ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፖርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀፅ 31/3/ ላይ ማሻሻያ አድርጓል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ እንዲሁም…

የዱር ቤቴ ሻውራ ገንዳ ውሀ የአስፓልት መንገድ ግንባታ በዚህ አመት ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሶስት ዞኖችን የሚያስተሳስረው የዱር ቤቴ -ሻውራ ገንዳ ውሀ የአስፓልት መንገድ ግንባታ በዚህ አመት እንደሚጀመር የኢትጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የኮሙዩኒኬሽን ዳሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ መንገዱን ወደ…

“የማይስ ኢትዮጵያ” የኮንቬንሽን ቢሮ በይፋ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከዓለም አቀፍ ጉባኤዎች እና ሁነቶች የቱሪዝም ተጠቃሚ ለማድረግ ያስችላል የተባለው "የማይስ ኢትዮጵያ" የኮንቬንሽን ቢሮ በይፋ ተመሰረተ። ምስረታው ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር እና የቱሪዝም ኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ምቹ እድሎች ለዓለም የማስተዋወቂያ መድረክ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ራይዚንግ ኢትዮጵያ በሚል ዘመቻ በበይነ መረብ በይፋ የተጀመረው የኢትዮጵያን የኢንቨስትመንት ምቹ እድሎች ለዓለም የማስተዋወቂያ መድረክ በማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ስመኝ ውቤ እና በኢንቨስትመንት ኮሚሽነሯ ወይዘሮ ለሌሲ ነሜ በይፋ…

በኦሮሚያ ክልል ለጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመላው የኦሮሚያ ክልል ዞኖች፣ ወረዳዎችና ከተሞች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ተካሄዱ። የሰልፉ አላማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ አንስቶ ለሰጧቸው ጠንካራ አመራር፣ በልማት መልካም አስተዳደር…

ተጨማሪ 734 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 106 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ6 ሺህ 216 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 734 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። ሚኒስትሯ 106 ሰዎች ከቫይረሱ ያገገሙ ሲሆን ይህን ተከትሎም 122 ሺህ 968 መድረሱን…

ሀገር አቀፍ የ”እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ” ንቅናቄ ከነገ ጀምሮ በትምህርት ቤቶች ይጀመራል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የ"እንድናገለግልዎ ማስክ ያድርጉ" ንቅናቄ ከነገ ጀምሮ በትምህርት ቤቶች ጀመራል። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ወረርሽኝ ስርጭት መጨመሩን እና በፍጥነት የሚዛመት አዲስ የኮሮናቫይረስ መገኘቱን…