Fana: At a Speed of Life!

ብልጽግና ፓርቲ ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን እጅ በመስጠት ህዝብን ከእንግልት በማዳን በፍርድ አደባባይ እንዲዳኝ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጽንፈኛው የህወሓት ቡድን በአስቸኳይ እጅ በመስጠት ህዝብን ከእንግልት ራስንም ከአጉል ውርደት አድኖ በፍርድ አደባባይ እንዲዳኝ የብልጽግና ፓርቲ ጥሪ አቀረበ፡፡ መጥፊያው እየቀረበ የመጣው የማፊያ ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት እየደረሰበት ካለው…

የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የቡድኑ አመራሮች እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመያዣ ትዕዛዝ የወጣባቸው የህወሃት ቡድን አመራሮች ከድርጊታቸው ተቆጥበው በሰላም እጅ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ። የቡድኑ ታጣቂዎች በማይካድራ እና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍልም በተመሳሳይ በሰላማዊ ሰዎች ላይ በማንነት ላይ ያነጣጠረ ጥቃት መፈጸማቸው ሲዘገብ…

ባለፉት 24 ሰዓታት 533 የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 4 ሺህ 871 የላቦራቶሪ ምርመራ 533 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 103 ሺህ 928 ደርሷል።…

እምቦጭን ከጣና ሀይቅ ለማስወገድ ሲካሄደው የነበረው ዘመቻ እስከ ሕዳር 30 እንዲቀጥል ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጣና ሐይቅ ላይ እምቦጭን ለማስወገድ ለአንድ ወር ሲካሄድ የነበረው ዘመቻ እስከ ሕዳር 30 እንዲቀጥል ተወሰነ። እስካሁን በነበረው ዘመቻ ከፍተኛ ውጤት እንደተመዘገበ የዘመቻው አስተባባሪ ዐቢይ ኮሚቴ አስታውቋል፡፡ የዘመቻውን መራዘም…

ፈረንሳይ ለጋሲዮን ጨፌ ሜዳ ተብሎ የሚጠራው የስፖርት ሜዳ በ25 ሚሊየን ብር ለመገንባት ርክክብ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ፈረንሳይ ለጋሲዮን ጨፌ ሜዳ ተብሎ የሚጠራው የስፖርት ሜዳ ግንባታን በ4 ወራት ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ የሳይት ርክክብ ተደረገ ። ለግንባታው 25 ሚሊየን በጀት መያዙን የአዲስ አበባ ስፖርት ኮሚሽን…

የሀገር ክህደት ወንጀል በፈጸሙ ጀኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ ወጣባቸው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሀገር ክህደት ወንጀል በፈጸሙ ጀኔራል መኮንኖች፣ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንቶች ላይ የመያዣ ትዕዛዝ እንደወጣባቸው ተገለፀ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የላከው መግለጫ ቀጥሎ ይቀርባል፡፡…

ኢጋድ ቀጠናዊ ትስስር ለማምጣት ባለው ሚና ላይ ያተኮረ የዌቢናር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ቀጠናዊ ትስስርን ለማምጣት ባለው ሚና ላይ ያተኮረ የዌቢናር ውይይት ተካሄደ፡፡ ውይይቱን በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከኢጋድ ሴክሬታሪያት ጋር በመተባባር ያዘጋጀው ነው ተብሏል፡፡…

ከፅንፈኛው ህወሃት እና ኦነግ ሸኔ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብው የተጠረጠሩ 287 ሰዎች ከጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል- ፌዴራል ፓሊስ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ባለፉት 14 ቀናት በተካሄደ ዘመቻ ከፅንፈኛው ህወሃት እና ኦነግ ሸኔ ጋር ግንኙነት አላቸው ተብለው የተጠረጠሩ 287 ሰዎች ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር መወላቸውን የፌዴራል ፓሊስ አስታወቀ።…

በመዲናዋ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ከ118 ኪ.ሜ በላይ ርዝመት ያላቸው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ውል ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በ4 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ከ118 ኪ.ሜ በላይ ርዝመት ያላቸው የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ለማከናወን ውል ተፈራረመ፡፡ ባለስልጣኑ ከ118 ኪ.ሜ በላይ ርዝመት ያላቸው የጋራ መኖሪያ…

ባለስልጣኑ በአራት ወራት ውስጥ 245 ኪሎ ሜትር ልዩ ልዩ የመንገድ ጥገና ስራዎች አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን በአራት ወራት ውስጥ 245 ኪሎ ሜትር ልዩ ልዩ የመንገድ ጥገና ስራዎችን ማከናወኑን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ ለትራፊክ እንቅስቃሴ አስቸጋሪ የሆኑ ዋና ዋና፣ የቀለበት መንገድ እንዲሁም የውስጥ ለውስጥ እና…